Trendings

Getenesh Gebeyehu

የማሻ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ እስከ ሀምሌ 15/2016 አመተ ምህረት ተጠናቀው ርክክብ እንደሚደረግ የሸካ ዞን አስተዳደር ገለፀ

የዞን አስተዳደር ከክልል ጤና እና ኮንስትራክሽን ቢሮዎች ከተገኙ አካላት እንዲሁም ከሆስፒታሉ ኮንትራክተርና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሆስፒታሉ ያለበትን ደረጃ ገምግሟል። በቦታው ላይ የተገኙት የክልል ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አያለው አደሎ እንደገለፁት የማሻ ሆስፒታል ለብዙ አመታት በተለያዩ ምክንያቶች የዘገየ መሆኑን ጠቁመው በአጭር ግዜ ውስጥ ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንዲችል የክልሉ መንግስት በልዩ ትኩረት እየሰራ እንደሚገኝና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ በአቶ በላይ ተሰማ የተመራ የድጋፍና ሱፐርቪዥን ቡድን በሸካ ዞን ያደረገዉን የመስክ ምልከታ አስመልክቶ በቴፒ ከተማ ገምግሟል።

በዞኑ በአስራ አንድ ወራት የተከናወኑ የፓሪቲ ተግባራት አፈፃፀም ሪፖርት ለሱፐርቪዥን ቡድኑ ገለፃ ተደርጓል። በአንድራቻ ወረዳ በዮኪ ጭጭ እና ገማድሮ ቀበሌዎች በህዋስና መሠረታዊ ድርጅት የመረጃ አያያዝ ስርዓቱ የተሻለ መሆን ንዑሳን ኮሚቴዎችን ለይቶ ወደ ስራ ከማስገባት ከእዳ ወደ ምንዳ ስልጠና የተሠጠበት መንገድና ወደ መሬት ከማዉረድ አንፃር የተሠሩ ተግባራት አበርታች መሆናቸዉ ተገምግሟል። በሌማት ትሩፋት ስራዎች በተለይም በዶሮ እርባታ፣…

Read More

በዳውሮ ዞን ጠንካራ ፓርቲን ለመገንባት እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ የሱፐርቪዥን ቡድን ማጠቃለያ ግምገማ አካሂዷል።

በክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ና የሱፐርቪዥኑ መሪ የሆኑት በአቶ ነጋ አበራ የተመራው ልዕካን ቡድኑ በዞኑ ፓርቲና መንግሥት የተከናወኑ ተግባራትን፣ የታዩ ጥንካሬዎችን እና ክፍተቶችን እንዲሁም የተገኙ ምርጥ ልምዶችን በመለየት በቀጣይ ጊዜያት ይበልጥ እንዲከናወኑ የሚያስችሉ ተግባራት አፈፃፀም ገምግሟሉ፡፡ በድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ሂዴቱ የዞኑ ብልጽግና ፓርቲ ዓመታዊ ዕቅዱ በተቀመጠው ግብና አቅጣጫ ስለመፈፀሙ፣ ለፓርቲው እሴት…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና አለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ባለፉት አራት ተከታታይ ቀናት በጅማ ከተማ ያዘጋጀው የ3ኛ ዙር የሚዲያና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል።

በስልጠናው የማጠቃለያ መድረክ በቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ መመሪያ የሰጡት የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ምክትል ሀላፊ ክቡር አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ የብሔራዊነትን ትርክት አገራዊ አንድነትና ሕብረ ብሔራዊነትን በማስታረቅ ቅቡልነት ያለው አገረ መንግስት ግንባታ መፋጠን ወሳኝ አምድ በመሆኑ የሚዲያ የኮሚኒኬሽን ዘርፍ በትኩረት መስራት እንዳለበት ገልጸዋል፡፡ አሁን ባለንበት የታሪክ ምዕራፍ ውስጥ የትርክት የበላይነት ለመውሰድ በፉክክር…

Read More

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው ደም ልገሳ ተግባር በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እየተከናወነ ነዉ።

የዜጎችን ህይወት ለመታደግ ደም በመለገስ ሁሉም መሳተፍ እንደሚገባውም ተጠይቋል። የበጀት ዓመቱን ማጠቃለያ ግምገም በማድረግ ላይ የሚገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ደም በመለገስ ተሳትፈዋል ። የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ተመስገን ከበደ የሰው ልጅ ህይወት እየሰጠ በደም እጥረት ህይወቱን እንዳያጣ ደም በመለገስ ህይወቱን ማትረፍ ይኖርብናል ብለዋል። ደም መለገስ ህይወትን የመታደግ…

Read More

በበጀት ዓመቱ በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት ካለፈው በጀት ዓመት አፈጻጸም አኳያ የተሻሉ ናቸዉ። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር)

ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ የየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2016 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ አካላት የማጠቃለያ የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ የበጀት ዓመቱን የተግባር አፈጻጸም በጥልቀት ገምግሞ በቀጣይ የትኩረት መስኮች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቋል። በማህበራዊ ዘርፍ በተለይም በጤናው ዘርፍ በክልሉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር በጤና ቢሮ የተጀማመሩ የንቅናቄ ተግባራት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያሳሰቡት የክልሉ…

Read More

ሆስፒታሉ ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሲቲስካን ማሽን አስገባ።

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ 85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን የሲቲስካን ማሽን አስገብቷል። የሲቲስካን ማሽኑ ወደ ሆስፒታሉ መምጣት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ይቀርፋል። ሆስፒታሉ ከ 2 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ተገልጋዮች አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን የማሽኑ መገዛት ካለው የተገልጋይ ቁጥር አንጻር አስፈላጊ ነው ተብሏል። የዩኒቨርሲቲው ማስተማሪያ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር እርቅይሁን ጳውሎስ…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ በምዕራብ ኢትዮጵያ አዋሳኝ ክልሎች የሚሳተፉበት የ3ኛ ዙር ለሚዲያ ባለሙያዎችና ለሕዝብ ግንኙነት አመራሮች የሚሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠና በጅማ ከተማ ተጀምሯል፡፡

በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ እንደገለጹት ስራዎቻችንን በተሳለጠና በተግባባ መልኩ ለማከናወን የአስተሰሰብና የተግባር አንድነትን በመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡ የአሰባሳቢና ገዢ ትርክትን በሕዝብ ዘንድ በማስረጽ አብሮነት ለማጽናት የሚዲያ ባለሙያዎች አብነታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የጅማ ከተማ…

Read More

የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ በሕግና ሥርዓት የሚመራ ምጣኔ ኃብታዊ እንቅስቃሴን ለማሣለጥ ያለመ ነው -ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅ ጤናማና ፍትኃዊ እንዲሁም በሕግና ሥርዓት የሚመራ ምጣኔ ኃብታዊ እንቅስቃሴን ለማሣለጥ የተዘጋጀ መሆኑን የፍትህ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የፍትህ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ረቂቅ አዋጁን በተመለከተ ዛሬ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም፤ ምንጬ ያልታወቀ ኃብት ማስመለስ፣ ማገድና መያዝን በተመለከተ ከዚህ ቀደም ሥራ ላይ የዋሉት የሕግ ማዕቀፎች ወጥነት የሌላቸው መሆኑን አንስተዋል፡፡ ከዚህ…

Read More