Trendings

Getenesh Gebeyehu

“ትውልዱ ላይ ሰላምን በመዝራት ረገድ እናቶች የማይተካ ሚና አላቸው” – የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ትውልዱ ላይ ሰላምን በመዝራት ረገድ እናቶች የማይተካ ሚና እንዳላቸው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ እናቶች ሰላም ወዳድ ማኀበረሰብ የመፍጠር አቅማቸውን በመጠቀም፤ በንግግር የሚያምን ትውልድ ለመፍጠር ይበልጥ እንዲሰሩም ጠይቋል፡፡ “በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የእናቶች ሚና” በሚል ርዕስ የኮሚሽኑ የስርዓተ ጾታ እና አካታችነት አስተባባሪ አበባየሁ ደሳለኝ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ “እናቶች በውይይት ያምናሉ” ያሉት አስተባባሪዋ፤ በምክክር ሒደቱ…

Read More

በበጀት ዓመቱ በመሠረተ ልማትና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የተሻለ የተግባር አፈጻጸም ተመዝግቧል። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአስፈጻሚ አካላት የ2016 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ተግባር አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የዛሬው ውሎ በመሠረተ ልማት እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፍ ተቋማት ዝርዝር የተግባር አፈጻጸም ቀርቦ ተገምግሟል። በኢኮኖሚና መሠረተ ልማት ዘርፍ በበጀት ዓመቱ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ይህም አስፈጻሚ ተቋማቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የማስፈጸም አቅም…

Read More

ከሶማሌላንድ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት አስመልክቶ በዲጂታል ሚዲያው እየተሰራጩ ካሉ ሀሰተኛ መረጃዎች ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አሳሰበ

ከሶማሌላንድ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት አስመልክቶ በዲጂታል ሚዲያው ላይ እየተሰራጩ ያሉ ሀሰተኛ መረጃዎችን ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ የኢፌዲሪ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አሳስቧል፡፡ አካባቢያዊ፣ ክልላዊ እና ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ይፋዊ ግንኙነቶች በጽህፈት ቤቱ ይፋዊ የዲጂታል አማራጮች ብቻ እንደሚሰራጩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የፅህፈት ቤቱን ሎጎ አላግባብ በመጠቀም የውሸት መረጃዎችን ከሚያሰራጩ አካላት ማህበረሰቡ እራሱን እንዲጠብቅም አሳስቧል፡፡

Read More

በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው ስኬት በማስቀጠል ከተረጂነት መላቀቅ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

በግብርናው ዘርፍ እየተመዘገበ ያለው ስኬት በማስቀጠል ከተረጂነት መላቀቅ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፤ ኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች ዘርፈ-ብዙ ጸጋዎች ያሏት ሀገር መሆኗን ተናግረዋል፡፡ እነዚህን ጸጋዎች በሚፈለገው ደረጃ ወደ ልማት መቀየር አለመቻላችን ደግሞ ከተረጅነት እንዳንወጣ አድርጎን ቆይቷል ነው ያሉት፡፡ አሁን ላይም ያሉንን ጸጋዎች በማልማት ከተረጂነት ወደ…

Read More

ምክር ቤቱ የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ

የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅ ዘርፉን በማዘመን ዓለም አቀፍ ትስስርና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጂጌ ገልጸዋል። የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅ ዘርፉን በማዘመን ዓለም አቀፍ ትስስርና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ አበረታች ደረጃ ላይ ነው። አቶ ፀጋዬ ማሞ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በምልከታው ወቅት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ገጽ /ቤት ኃላፊ አቶ ፀጋዬ ማሞ እንደገለፁት በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ጅምር ስራ አበረታች ደረጃ ላይ በመሆኑን ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።…

Read More

የህዝቦች የወል ታሪክ ለጠንካራ የሀገር መንግስት ግንባታ ያለውን ሚና በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ገለጹ

የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የታሪክ ባለሙያዎች ማኅበር ጋር በመተባበር “ታሪክ ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት ግንባታ” በሚል መርህ የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም፤ የሀገር ግንባታ ሥራ ከታሪክ አስተምህሮ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ትውልዱ የትናንቱን ታሪክ ተረድቶ ከዛሬው ጋር እያቆራኘ እንዲሄድና እሴቱን እንዲጠብቅ የታሪክ ባለሙያዎች ትልቅ ኃላፊነት እንዳለባቸውም ተናግረዋል። በተለይ የህዝቦች የወል ታሪክ ለጠንካራ የሀገር…

Read More

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ።

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጊዲ ቤንች ወረዳ የተገነባ አነስተኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ተደርጓል ። በዚሁ የምረቃ ፕሮግራም መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ 29 ሺህ ሄክታር ማልማት…

Read More

ምክር ቤቱ የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበትና ተነሺዎች መልሰው የሚቋቋሙበት ሁኔታ ለመወሰን የወጣውን የማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ። ምክር ቤቱ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ስብሰባው የመሬት ይዞታ የሚለቀቅበት፣ ካሳ የሚከፈልበት እና የልማት ተነሺዎች የሚቋቋሙበት ረቂቅ አዋጅን አፅድቋል። ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጁ ላይ ሰፊ ውይይት ያካሄደ ሲሆን በአብላጫ ድምጽ አድቋል። የከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ግብር ከፋዮች የ2016 ግብራቸውን በቴሌ ብር አማካኝነት እንዲከፍሉ አስፈላጊው ቅድመ ሁኔታ ተመቻችቷል- የክልሉ ገቢዎች ቢሮ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የገቢዎች ቢሮ የደንበኞች አገልግሎት የታክስ አወሳሰንና አሰባሰብ ዘርፍ ኃላፊና የቢሮው ምክትል ኃላፊ ቢሮው የክልሉን ገቢ አሰባሰብ ስርዓት ለማዘመን በተለይ በኢ-ታክስ /በኤሌክትሮኒክስ የታክስ ስርዓት/ በመዘርጋት ታክስን ለመሰብሰብ እንዲቻል ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በመተባበር የክልሉ ግብር ከፋዮች በቴሌ ብር አመታዊ ግብራቸውን እንዲከፍሉ ሲሰራ የነበረው ስራ መሳካቱን ገልፀዋል፡፡ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የክልሉ የታክስ…

Read More