የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመጪው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 3 በመቶ ዕድገት እንዲያስመዘግብ ግብ ተይዟል – ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር)
በ2017 በጀት ዓመት ሀገራዊ ጥቅል ኢኮኖሚው የ8 ነጥብ 3 በመቶ ዕድገት እንዲያስመዘግብ መታቀዱን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) ገለጹ። መንግስት የ2016 በጀት ዓመት የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸምና የ2017 ዕቅድን መገምገሙ ይታወቃል። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር) ለኢዜአ አንደገለፁት በበጀት ዓመቱ ባለፉት 10 ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፎች የተመዘገቡ ውጤቶች በዓመቱ የ7 ነጥብ 9 በመቶ…
