በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ የቀሩ ህጻናት የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ደስታ ገነሜ (ዶ/ር)
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ የቀሩ ህጻናትን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ “የተፋጠነ ትምህርት መርሐ ግብር” ስልጠና በቦንጋ እና በታርጫ ከተሞች እየሰጠ ይገኛል። በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች የትምህርት ዕድል ያላገኙ ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት ለማስገባትና የትምህርት ተሳትፎ ለማጎልበት እየተሰራ እንደሚገኝ ነው የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትልና የመማር ማስተማር ዘርፍ ሀላፊ ደስታ ገነሜ (ዶ/ር)…
