የሚዛን አማን ከተማ የኮሪደር ልማት ሥራ ተጎበኘ
የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ሃላፊና የከተሞች መሬት አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጫናቸው ወንድሙ በሚዛን አማን የኮሪደር ልማትና ልዩ ልዩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎበኙ። በከተማዋ በመንግስትና ከፍተኛ የህዝብ ንቅናቄ ታክሎበት እየተገነባ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ የመጀመሪያ ዙር በተያዘለት የጊዜ ገደብ እየሄደና በጥሩ አፈጻጸም ላይ የሚገኝ መሆኑንም በምልከታ ወቅት ተገልጿል። በመልሶ ማልማት ዘርፍ ከተማ አስተዳደሩ…
