ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የተነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል፦
ኢትዮጵያን ለማዳከም ከታሪካዊ ጠላቶች ጭምር ተልዕኮ በመቀበል የባንዳነት ተግባር ላይ የተሰማሩ ፀረ ሰላም ኃይሎች ላይ ተገቢውን እርምጃ ለመውሰድ ምን እየተሰራ ነው? ከሕዝቡስ ምን ይጠበቃል? የፕሪቶሪያውን ስምምነት ወደ ጎን በመተው የትግራይን ሕዝብ ወደ ጦርነት እና ስቃይ ለማስገባት የሚሞክረው የሕወሓት ቡድን አሁን ደግሞ ከሻዕቢያ ኃይሎች ጋር ጭምር የሀገሪቱን ሰላም ለማወክ እየሰራ በመሆኑ መንግሥት ክልሉን ሰላማዊ ለማድረግ ምን…
