ባለፉት ሶስት ወራት ከ200 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ማስገባት መቻሉን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ አስታወቀ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬከተር ዶ/ር ጌታቸው ወልያብ የክልሉ መንግሥት ለማዕድን ልማት ዘርፍ ለሰጠው ልዩ ትኩረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱንና አፈጻጸሙ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጻር የተሻለ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በ2018 በጀት ዓመት ከ350 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ለማስገባት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ነው ዶ/ር ጌታቸው የጠቆሙት፡፡ በዚህም…
