የቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ እየተሻሻለ መምጣቱ ተገለጸ
በሸካ ዞን የቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማሻሻል የሁሉም ማህበረሰብ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተገልጿል። የሆስፒታሉ አገልግሎት አሰጣጥ እየተሻሻለ መምጣቱ የተገለፀ ሲሆን በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲፈቱም ተጠይቋል። የቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ አስታወሰኝ አዴሎ እንደገለፁት ሆስፒታሉ ከአካባቢው ነዋሪዎች ባሻገር ከአጎራባች ክልሎች እና ዞኖች ለሚመጡ የማህበረሰብ ክፍሎች አገልግሎት የሚሰጥ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በቀን…
