በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምዕራብ ኦሞ ዞን ከሚገኙት ብሔረሰቦችን መካከል የሱሪ እና የዝልማሞ ሴቶች ባህላዊ አለባበስ
ምንጭ:-ምዕራብ ኦሞ ዞን ኮሙኒኬሽን
ምንጭ:-ምዕራብ ኦሞ ዞን ኮሙኒኬሽን
“በመደመር መንግሥት እይታ፤የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ ሲሰጥ የቆየው የካፋ ዞን 3ኛ ዙር አመራሮች ስልጠና በስኬት ተጠናቋል ። የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ አጠቃላይ የሥልጠና ቆይታ አስመልክቶ ማጠቃለያና ቀጣይ የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል:: አመራሩ የተያዙ የብልጽግና ግቦችን ለማሳካት በጠንካራ የአመራር ቁርጠኝነት፣ ፈጠራ፣ ፍጥነትና ዝላይ መርሆዎችን ተከትሎ በመስራት ፈጣን ለውጥ ማስመዝገብ ይጠበቅበታል ብለዋል ። ከስልጠና…
በኮንታ ዞን ላለፉት 9 ቀናት “በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ቃል ለ3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና እየተጠቃለለ ይገኛል። በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ እንደ ሀገር የተጀመረው የብልጽግና ጉዞ እውን እንዲሆን በአመራሩ ዘንድ የአመለካከትና የአስተሳሰብ አንድነት መፍጠር ተቀዳሚ ተግባር ስለመሆኑ አስረድተዋል። ከዚህ መነሻ በሀገር አቀፍ…
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በታርጫ ከተማ አስተዳደር 02 ቀበሌ አረንጓዴ መንደር ለአቅመ-ደካማ ሴት ያስገነባውን ቤት መርቀው አስረክበዋል። በርክብክቡ ወቅት የተገኙት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ጥላሁን ታደመ የመንግስት ተቋማት ከመደበኛ ስራቸዉ ጎን ለጎን በሰብዓዊ እና ማህበራዊ አገልግሎት ላይ ትኩረት ሰጥተዉ እንዲሰሩ ጥሪ አቀርበዋል። አክለውም የመንግስት ተቋማት ከመደበኛ ስራቸዉ ጎን…
የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ብልሹ አሰራር በመቅረፍ እንግልትን ከመቀነስ ባለፈ ጊዜና ገንዘብ በመቆጠብ ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥ በመንግሥት የተነደፈ የሪፎርም አሰራር መሆኑን የደቡብ ምዕራብ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አሥራት አዳሮ ገለጹ። በሚዛን ብዝሃ ማዕከል አማን ከተማ ተገንብቶ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው የደቡብ ምዕራብ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ከጀመረ በአንድ ወር ውስጥ ከ2ሺህ…
በቤንች ሸኮ ዞን “በመደመር መንግስት እይታ ለዘርፎች እምርታ” የመካከለኛ አመራሮች የስልጠና መድረክ ማጠቃለያ እየተካሄደ ይገኛል። ከህዳር 22 እስከ 30/2018 በዞን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘው የ3ኛ ዙር የመካከለኛ አመራሮች የስልጠና መድረክ ማጠቃለያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን የስልጠና መድረኩን ሲያጠቃልሉ እንደተናገሩት በሀሉም ዘርፎች እየተመዘገቡ የሚገኙ ውጤቶችን ከፓርቲው እሳቤ መነሻ በማድረግ…
በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ ”የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ ለመካከለኛው አመራር በየማዕከሉ ላለፉት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የ3ተኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራር የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰልጣኞች በየዞኑ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጉብኝ አደርገዋል። የጉብኝቱ ዓላማ ሰልጣኝ አመራሮች ከስልጠናዉ በተጓዳኝ በክልሉ ውስጥ በተለያዩ አካባቢ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን በመጎበኘት ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ በመቀመር በየአካባቢው ወደ ተግባር ለመቀየር ታሳቢ ያደረገ ነው።…
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ ለዞንና ወረዳ የህብረት ሥራ ኦዲተሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየሰጠ ይገኛል። የስልጠና መድረኩ ከካልም ፕሮግራም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲሆን ”በህብረት ሥራ ኦዲቲንግ እና በህብረት ሥራ ኦዲት አፈጻጸም መምሪያ ቁጥር 978/2016 ዙሪያ ያተኮረ ነው። በክልሉ የህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቀበሌ መንገሻ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ በሚገኘው 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል ላይ ንግግር አድርገዋል። ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ የዛሬውን በዓል ያዘጋጀው እና ኢትዮጵያን ያሰባሰበውን ሀዲያን አመስግነዋል። ኢትዮጵያ አንዱ ከፍ ሌላው ዝቅ የሚልባት ሳይሆን ሁላችን የምንደምቅባት ነች ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ኢትዮጵያ በሁሉም መመዘኛ ወደ ብርሃን አየተሸጋገረች ባለችበት…
የሲዳማው ጫምባላላ – ለአማራ ሀሴቱ የኦሮሞ ገዳ – ለሐረሪ ምቾቱ የአክሱም ሐውልት – ለሀዲያ ታሪኩ የጀጎል ግንብ – ለቤንሻንጉል ቅርሱ የፋሲል ቤተመንግሥት – ለሀዲያ ሀብቱ የሶማሌው ዳንቶ – ለጋሞ ባህሉ የጉራጌ ክትፎ – ለእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ጣዕሙ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)