ትብብርን በማጠናከር የሚገኙ እድሎችን ወደ ሀብትነት በመቀየር የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
በዲጂታል ዘርፉ ትብብርን በማጠናከር የሚገኙ እድሎችን ወደ ሀገር ሀብትነት በመቀየር የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከህንድ ኤስ ኤ ኤ አር ሲ ማስትስ ቴክ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ጋር በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ በደመና ማስላት አገልግሎቶች፣ በሶፍትዌር ቴክኖሎጂና በፈጠራ ውስጥ የልህቀት ኢንተርፕራይዞች ግንባታ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን…
