አባላቱ በተሰማራበት የስራ መስክ ውጤታማ ተግባራትን በመፈጸም የፓርቲውን ድርብ ተልዕኮዎችን ከወትሮው በተለየ መልኩ ለማሳካት መትጋት አለበት፦ አቶ ሳምሶን መለሰ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአስተዳደር ዘርፍ የብልጽግና ህብረት የ2018 የ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የአባለት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። የህብረቱ ሰብሳቢ አቶ ሳምሶን መለሰ እንደገለጹት የህብረቱ ዓባላት ፓርቲው ያነገባቸውን ተልዕኮዎቹን ከግብ ለማድረስ እያደረገ ያለው የተቀናጀ ጥረት አበረታች ለውጦችን ማስመዝገብ ችሏል። 2018 ዓም የህብረቱ አባላቱም የኢትዮጵያን የማንሰራራት ዘመን ለማጽናት በፓርቲው የአሰራር ስርዓት መሠረት ብርቱ ውይይት በማካሄድ ተጭበጭ…
