የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ንግድን ለማሳለጥና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል – ምሁራን
የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ንግድን ለማሳለጥና ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ተጨማሪ አቅም የሚፈጥር በመሆኑ ለስኬቱ በጋራ መስራት እንደሚገባ የጅማ እና አምቦ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የቀይ ባህር ጉዳይ ህጋዊ፣ ታሪካዊ፣ መልክዓ ምድራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄ ነው ብለን እናምናለን ማለታቸው ይታወሳል። ኢትዮጵያ ተዘግቶባት መኖር አትችልም፤ ለጎረቤቶቻችን መናገር የምንፈልገው ኢትዮጵያ…
