Trendings

በፓርቲው የተጀመሩ ኢኒሼቲቮች ለሀገራዊ ሁለንተናዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ናቸው- አቶ አደም ፋራህ

የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ግምገማ መድረክ ተካሂዷል። በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት በተካሄደው መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተጀመሩ የልማት ኢኒሼቲቮች አፈጻጸም፣ ኢኮኖሚያዊ ሉዐላዊነትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት እና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት አፈጻጸም በጥልቀት ተገምግሟል። በመድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ…

Read More

ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ የክልሉ መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የስራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ።

የቢሮው ሀላፊ ዶ/ር ዐብይ አንዴሞ ቢሮው በክልሉ በ2018 በጀት አመት 10 ወራት ውስጥ የዜጎችኝ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ማከናወኑን ተናግረዋል። ሀላፊው አክለውም ከስራ ዕድል ፈጠራ አኳያ በግብርና፣በኢንዱስትሪና አገልግሎት ዘርፎች በአጠቃላይ ለ62 ሺ 72 ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩንም አብራርተዋል። የቢሮው ምክትል ሀላፊና የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ዳዊት ወንድሙ በበኩላቸው ቢሮው ከፋይናንስ አቅርቦት አንፃር…

Read More

የኢትዮጵያ እና የተመድ የ80 ዓመታት ታሪካዊ ቁርኝት

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የስምንት ዐሥርተ ዓመታት ጉዞ ውስጥ፣ ኢትዮጵያ በጋራ ደኅንነት፣ በሰላም እና በልማት ፅኑ አቋም ይዛ በዓለም አቀፍ መድረክ ደማቅ አሻራዋን አኑራለች። ይህ ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሻገረው የባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ጉዞ ተመድ የተመሠረተበትን በዓል ሲያከብር፣ የድርጅቱ ቀዳሚ መሥራች እና ንቁ ተሳታፊ የሆነችው ሀገራችን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ፣ በሰላም ማስከበር እና በልማት ትብብር ረገድ ያሳለፈቻቸው…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት የለውጥ አመታት ውስጥ የተዘነጉ አካባቢዎች ፍትሐዊ ተሳትፎና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ያረጋገጠ ተግባራትን አከናዉኗልናል። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ምዕራብ ኦሞ ዞን ጀሙ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳና ህዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በሰልፉ ባስተላለፉት መልዕክት ባለፉት የለዉጥ ዓመታት የብልፅግና ፓርቲ በቀደሙት ስርአት የተረሱ አካባቢዎችን በማስታወስ እኩል የልማትና መልካም አስተዳደር ተሳታፊ እና ተጠቃሚ በማድረግ ከፍተኛ ለውጥ ካስመዘገበባቸው አካባቢዎች የምዕራብ ኦሞ ዞን አንዱ መሆኑን ገልጸዋል። ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ…

Read More

በምርምርና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ብልፅግና ፋይዳው የላቀ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

በምርምርና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ፖሊሲ ለኢትዮጵያ ብልፅግና እውን መሆን ፋይዳው የላቀ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። “መረጃ ለልህቀት፣ የፖሊሲ ሚና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገር አቀፍ የፖሊሲ ቀን መድረክ ተካሂዷል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር፤ በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የፖሊሲ ቀረጻ ለሀገር ብልፅግና ያለውን ወሳኝ ሚና አፅንዖት…

Read More

በዳውሮ ዞን የመንግሥትና የፓርቲ ሥራዎች እንዲሁም የምርጫ ሂደት ያለበት ደረጃ መገምገሙ ተገለጸ

በዳውሮ ዞን የተከናወኑ የመንግሥትና የፓርቲ ሥራዎች እንዲሁም የምርጫ ዝግጅት ያለበት ደረጃ በከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው በሚገኙ የሥራ ኃላፊዎች በዝርዝር ተገምግሟል። በግምገማ መድረኩ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ በዞኑ የተጀመሩ የመንግስት እና የፓርቲ ሥራዎች ስኬታማ መሆን የሚያስችል ስራ መሰራት እንዳለበትም ገልጸዋል። የሕዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የመንግሥትና…

Read More

የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የሥራ ጉብኝት ክልሉ አርሶና አርብቶ አደሩን ተጠቃሚነትን ሊያረጋግጡ የሚያስችሉ የተለያዩ ኢኒሼቲቦች ፍጥነትና ጥራትን ማዕከል ባደረገ መልኩ እየተከናወነ ይገኛል።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት በምዕራብ ኦሞ ዞን መኒኢት ጎልዲያ ወረዳ ጫት ቀበሌ እየተገነባ ያለውን ሞዴል የገጠር መንደር ጎብኝተዋል። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት የተጀመረው የሞዴል ገጠር መንደመር በክልሉ በፍጥነትና ጥራትን ማዕከል ባደረገ መልኩ እየተከናወነ ነው። ሞዴል የገጠር መንደር የሰውና የእንስሳትን ቤት ከመለየት አንስቶ ለመኖሪያ ቤት…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን የመንግስትና የፓርቲ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

በቤንች ሸኮ ዞን የመንግስትና የፓርቲ ተግባራት አፈፃፀም እንዲሁም የ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ግምገማ የክልል ደጋፊ አካላትና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው ዕለት እየተካሄደ ይገኛል። ​መድረኩን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ወቅቱ አመራሩ ከመቼውም ጊዜ በላይ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነት እንዲፈጥር የሚጠይቅ መሆኑን ገልጸዋል።…

Read More

ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የሁለትዮሽ ምክክር አካሄዱ

ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ማጠናከር የሚያስችል ምክክር በዋሽንግተን ዲሲ አካሂደዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራውና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ፣ የብሄራዊ ደኀንነትና መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴንን ያካተተ ልዑክ ከአሜሪካ አቻዎቹ ጋር ተወያይቷል። ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ያካሄዱት የሁለትዮሽ መዋቅራዊ ምክክር በሦስት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ሲሆን፤…

Read More

አመራሩ የምርጫና ንቅናቄ አጀንዳዎችን በተቀመጠው አሰራር ሥርዓት መሠረት መምራትና መፈጸም ይገባል፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የምርጫና ሌሎች ንቅናቄ አጀንዳዎች አፈጻጸም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት ተገምግሟል። በመድረኩ ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለጹት፤ አመራሩ የምርጫና ንቅናቄ አጀንዳዎችን በተቀመጠው አሰራር ሥርዓት መሠረት በኃላፊነት መምራትና መፈጸም እንደሚገባው አሳስበዋል። በተለይም የምርጫ ሂደቶችና ሌሎች የንቅናቄ ሥራዎች በቅንጅትና በተጠናከረ አመራር እንዲከናወኑ ሁሉም የአመራር አካላት የድርሻቸውን በብቃት እንዲወጡ ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል።…

Read More