የፓርቲውን መንትያ ግቦችን ለማሳካት አባሉ የመሪነት ሚናውን በቁርጠኝነት ሊወጣ ይገባል ፦ አቶ ሳምሶን መለሰ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የቦንጋ ብዝኃ ማዕከል የአስተዳደር ዘርፍ ብልፅግና ህብረት 2018 ዓም 3ኛ ዙር መደበኛ የአባላት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ የህብረቱ ሰብሳቢ አቶ ሳምሶን መለሰ እንደገለጹት ባለፉት ወራት በፓርቲው የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት በተደረገው ጥረት ተጨባጭና ተስፋ ሰጭ ውጤቶች መመዝገቡ ተገልጿል። በፓርቲው እሳቤዎች በኢኮኖሚ፣በማህበራዊና በፖለቲካ መስኮች አበረታች ውጤቶ መመዝገቡን አንስተዋል። የፓርቲው ተቋማዊ…
