Trendings

BLOGS

ስታርትአፖችን ማስተናገድ የሚያስችል ሥነ-ምሕዳር ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ስታርትአፖችን በአግባቡ ማስተናገድ የሚያስችል ሥነ-ምሕዳር ለመገንባት በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡: በኢትዮጵያ የስታርትአፕ ሥነ-ምህዳርን ምቹ ለማድረግ እየተዘጋጀ ባለው ረቂቅ አዋጅ ዝርዝር ይዘት ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፣ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) እና የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ የስታርትአፕ ረቂቅ አዋጅ ለማዘጋጀት የሚያስችሉ ግብዓቶች…

Read More

በፓርቲያችን አሻጋሪ እሳቤዎች በመመራት በክልሉ ተጨባጭ ውጤቶች እየተመዘገበ ይገኛል። አቶ መንግስቱ መኩሪያ

በፓርቲያችን ብልጽግና አሻጋሪ እሳቤዎች በመመራት በክልሉ ተጨበጭ ውጤቶች እየተመዘገበ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መንግስቱ መኩሪያ ገለጹ። የቅ/ጽ/ቤት የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መንግስቱ መኩሪያ በክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2016 ዕቅድ አፈጻጸምን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። የክልሉ ህዝብ በሀገራዊ ለዉጥ እና በመንግስት የሪፎሪም ፕሮግራሞች ላይ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የወጪ ንግድና ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታና ተወዳዳሪነትን የሚያሳድግ ነው

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የወጪ ንግድና ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታና ተወዳዳሪነትን የሚያሳድግ መሆኑን የሞሃን ኩባንያ ሊቀ-መንበር እና የህንድ ቢዝነስ ፎረም ሊቀመንበር ማዩር ኮታሪ ተናገሩ። በኢትዮጵያ በተለያዩ የማምረቻ ዘርፎች ላይ የተሰማራው የሞሃን ኩባንያ ሊቀ-መንበር እና የህንድ ቢዝነስ ፎረም ሊቀመንበር ማዩር ኮታሪ፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራውን በተመለከተ ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል። በፖሊሲ ተግበራው በመንግስት የተወሰደው እርምጃ ብዙዎች ሲጠብቁት የነበረ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የ2016 ሴክቶሪያል ጉባኤ እያካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የ2016 ሴክቶሪያል ጉባኤ እያካሄደ ነው ቢሮው በ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት የአፈፃፀም ሪፓርትና በቀጣይ አቅጣጫዎች እንዲሁም ለተለያዩ የፋይናንስ የህግ ማዕቀፎች ዝግጅት ግብዓት ማሰባሰብ ላይ ያተኮረ ሴክቶሪያል ጉባዔ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በጉባዔው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ…

Read More

dvfd

በቀጣዮቹ ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ አንዳንድ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ይጠበቃል በቀጣዮቹ አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡ ኢንስቲትዩቱ በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች የዝናብ ስርጭቱ እየተጠናከረ እንደሚሔድ ገልጿል፡፡ የሚጠበቀው እርጥበት የመካከለኛ ጊዜ ሰብሎችን ለመዝራት ፣በተለያየ የእድገት…

Read More

የተራቆቱ አከባቢዎችን ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታ ባላቸው ችግኞች ለመሸፈን ትኩረት ይደረጋል፦ ዶክተር ኢንጂነር አስራት ገ/ማሪያም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ደን፣አከባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ አመራሮችና የሬድ ፕላስ ፕሮግራም አስተባባሪዎችና ሠራተኞች ችግኝ ተከሉ። ቤንች ሸኮ ዞን ሰሜን ቤንች ወረዳ ቃሻ ቀበሌ በሬድ ፕላስ ፕሮግራም የተዘጋጁ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን በተዘጋጀው 2 ሺህ ጉድጓድ ላይ ተከለ ተከናውኗል ። በዚሁ ወቅት የክልሉ ደን፣አከባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ…

Read More

የአገልግሎት አሰጣጥን ሰው ተኮር የማድረግና መልካም አስተዳደርን ማረጋገጥ የፓርቲው ዋና ተግባር ይሆናል። አቶ ጸጋዬ ማሞ።

በመንግስት ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥን ሰው ተኮር የማድረግና መልካም አስተዳደርን የማረጋገጥ ጉዳይ የፓርቲው ዋና ተግባር ሆኖ የሚቀጥል መሆኑን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጸጋዬ ማሞ ተናገሩ ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2016 የተግባር አፈጻጸምና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጀሙ ከተማ እየመከረ ነው። በፓርቲው የአፈጻጸም…

Read More

በሰው መነገድና ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመከላከል በጋራ እየተሰራ ነው

በሰው መነገድና ሰውን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመከላከል በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። ብሔራዊና ክልላዊ የፍልሰት ትብብር ጥምረት የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ ክንውንና ቀጣይ ትኩረት ላይ የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በአዳማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ በላይሁን ይርጋ በመድረኩ ላይ እንደገለፁት መደበኛ ባልሆነ መንገድ ከሀገር የሚወጡ ዜጎች ለተለያየ ሰብዓዊ መብት…

Read More

ከ550 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው

ለ2017 በጀት ዓመት ከ550 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማፀደቅ ዝግጅት መደረጉን ገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ። የ2017 የፌዴራል መንግሥት በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ሆኖ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁ ይታወሳል። በጀቱ ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ21 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ያሳየ ነበር። ከዚህ ውስጥ ለመደበኛ በጀት 451 ነጥብ 3 ቢሊየን…

Read More

ለ22 የከርስ ምድር ውሃ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ውል ተፈጽሞ ወደ ሥራ መገባቱ ተገለጸ

ባለፉት ስድስት ወራት ለ22 የከርስ ምድር ውሃ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ውል ተወስዶ ወደ ሥራ መገባቱን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት አፈጻጸምን ከክልል የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን እንዲሁም ከፕሮጀክቱ ተወካዮች ጋር እየገመገመ ነው፡፡ የውሃ ኢነርጂ ሚኒስትር አማካሪ ሞቱማ መቃሳ ÷ከሁለት ዓመት በፊት የተጀመረው የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ከሰው ሃይል ማሟላት…

Read More