Trendings

BLOGS

ባለፉት ስድስት ወራት ያገኘነዉን ዉጤት አስጠብቀን በቀጣይ የተሻለ ለማስመዝገብ እንሰራለን:።ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በሰጡት ማጠቃለያ ምላሽ የምክርቤት አባላት ያነሱት ጥያቄዎች ከአዲጊ ፍላጎት የመነጨ መሆኑን በመግለጽ ተገቢነት ያለው ነው ብለዋል። ከቀድሞ ደቡብ ክልል ይዘናቸው የመጡ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ አለመጠናቀቃቸው ክልሉ ይዞት የመጣው የ5 ቢሊየን ብር ዕዳ የመመለስ ሁኔታ መኖሩን አብራርተዋል ። ከ2014 ጀምሮ እስከ 2015 ከነበረው 5 ቢሊዮን…

Read More

ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች አስፈጻሚ አካላት ምላሽ ሰጡ።

በ6ኛው ዙር 3ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት ላይ የምክርቤት አባላት ላነሱት ጥያቄዎች የክልሉ አስፈፃሚ አካላት ምላሽ ሰጥተዋል። በግብርና ስራዎች ዙሪያ ለተነሱ ጉዳዮች ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ማብራሪያ ሰጥተዋል። አቶ ማስረሻ በላቸው በሰጡት ማብራሪያ የሌማት ትሩፋት ስራዎችን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ ህብረተሰቡን በመንደር በማደራጀት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ…

Read More

በ6ኛው ዙር 3ኛየስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት ላይ ከምክርቤት አባላት የተለያዩ አስተያየቶች እና ጥያቄዎች ቀርበዋል

የምክርቤት አባላት የቀረበው የአስፈጻሚ አካላት ሪፖርት የተሻለ ውጤት የተመዘገበበት እንደሆነም አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ። በክልሉ ታቅደው የተከናወኑ እና አዳሪ ፕሮጀክቶች ላይ የታየው የአፈጻጸም ለውጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባም የምክርቤት አባላት አስተያየት ሰጥተዋል። በተከናወኑ የልማት፣የመልካም አስተዳደርና የኢኮኖሚ ልማት ስራዎች የበለጠ ውጤታ እንዲሆኑም ጥያቄዎችን የምክርቤት አባላት አንስተዋል። ከተነሱት ጥያቄዎችም በትምህር ስራዎች አበረታች ውጤቶች ቢታዩም በአንጻሩ የ4ኛ ክፍል ፈተና አዘገጃጀት…

Read More

በክልሉ የተከናወኑ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን የሚያሳይ የፎቶ ኤግዚብሺን ተከፈተ

በክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የተዘጋጀዉ ይህ ኤግዚብሺን በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ። ፎቶ ኤግዚቢሽኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታና ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በጋራ ከፍተዋል። የፎቶ ኤግዚቢሽኑ በክልሉ በ2016 ግማሽ ዓመት በክልሉ መንግስት ታቅደው የተከናወኑ የልማት ስራዎች…

Read More

በመሠረተ ልማት ዘርፍ በክልሉ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ።

የተከናወኑ ተግባራትን ለምክርቤቱ ያቀረቡት ርዕሰ መስተዳድሩ በመሠረተ ልማት ስራዎች የሚያበረታቱ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል ። መንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች፤ በሚዛን ዲስትሪክት 56 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ለመስራት ታቅዶ 3 ፕሮጀክቶች (25 ኪ/ሜ)፣ በታርጫ ዲስትሪክት 50ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ለመስራት ታቅዶ 2 ፕሮጀክቶች (38 ኪ/ሜ) እንዲሁም በቦንጋ ዲስትሪክት ከ (542ኪ.ሜ) የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ውስጥ 72 ኪ.ሜ ለመስራት…

Read More

በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት 2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለክልሉ ምክርቤት ባቀረቡት ሪፖርት ባለፉት ስድስት ወራት ለ33 አዳዲስ ፕሮጀክቶች ፍቃድ መስጠት እንደተቻለ አብራርተዋል ። የክልሉን የኢንቨስትመንት ዕድሎችንና ምቹ ሁኔታዎችን በማስተዋወቅ አቅም ያላቸውን ነባርና አዲስ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ባለሀብቶችን በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ በትኩረት ተሰርቷል ሲሉም ተናግረዋል ። በዚህ መሰረት 44 በግብርና ፤ 36 በኢንዱስትሪ አዲስ ኢንቨስትመንት ፍቃድ ለመስጠት ታቅዶ በግብርና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የአስፈጻሚ አካላት የ6 ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለምክርቤት እያቀረቡ ነው ። ባቀረቡት ሪፖርታቸው ወቅታዊ ክልላዊ ነባራዊ ሁኔታን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ከክልል ማዕከል ጀምሮ በየደረጃው የሚገኙ 2 ሺህ 221 አመራሮችን የመገምገምና የማጥራት ስራ በልዩ ሁኔታ መከናወኑን ተናግረዋል ፡፡ በዚህም በማጥራት ሂደት ውስጥ የተለያዩ ብልሽት…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከዳውሮ ዞን ከተወጣጡ የማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ::

ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ እየተከናወነ ባለውና በቀጣይ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ነው ውይይት ያደረጉ። መንግስት ከሚሰራው የልማት ስራዎች ጎን ለጎን መላው የዞኑን ህዝብ በማስተባበር የዞኑን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ልሰራ እንደሚገባም አንስተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም ባለሀብቶችን በማስተባበርና ኢንቨስትመንትን በመጋበዝ ለወጣቶች የስራ እድል መፍጠር ትልቁ ተግባር ልሆን ይገባልም ብለዋል። በዞኑ ባለፉት አራትና አምስት የለውጥ አመታት በዞኑ እየተከናወኑ ያሉ…

Read More

ባለፉት 6 ወራት ከ1 ሚሊየን ለሚበልጡ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)::

ባለፉት ስድስት ወራት ከ1 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረላቸው ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሥራ ዕድል ፈጠራን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ በየዓመቱ ከፍተኛ የሆነ የሥራ ፍላጎት መኖሩን ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት…

Read More

ለመልካም አስተዳደር ችግር መፈጠር መንስኤ የሚሆኑ አካላትን የማጥራት ሥራው ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ሆነው ለመልካም አስተዳደር ችግር መፈጠር መንስኤ የሚሆኑ አካላትን የማጥራት ሥራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሄደ ሲሆን በስብሰባው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። የምክር ቤት አባላቱ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊያና ፖለቲካዊ መስኮች እንዲሁም ወቅታዊ ጥያቄዎችን የተመለከቱ ያቀረቡ ሲሆን…

Read More