የኢኮኖሚ ዘርፍ የቀጠለ ሪፖርት÷
47 አነስተኛና መካከለኛ አዳዲስ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችን ወደ ዘርፉ እንዲቀላቀሉ በማድረግ ለዜጎች የስራ ዕድል እንዲፈጠር ማድረግ ተችሏል፡፡ አዲስ ፍቃድ ከሚወስዱ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 2ሚሊዮን 271ሺህ 890,371 ካፒታል ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ በሥራ ላይ ከሚገኙ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 28ሺህ 398 ዜጎች በቋሚ መፍጠር ተችሏል፡፡ በኦዲት ከተገኘዉ ግኝት ወደ መንግስት ቋት 55ሚሊዮን 435ሺህ 167 ገቢ ተደርጓል፡፡ የክልሉ ጠቅላላ ገቢ በግማሽ አመቱ ብር…
