Trendings

BLOGS

የኢኮኖሚ ዘርፍ የቀጠለ ሪፖርት÷

47 አነስተኛና መካከለኛ አዳዲስ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎችን ወደ ዘርፉ እንዲቀላቀሉ በማድረግ ለዜጎች የስራ ዕድል እንዲፈጠር ማድረግ ተችሏል፡፡ አዲስ ፍቃድ ከሚወስዱ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 2ሚሊዮን 271ሺህ 890,371 ካፒታል ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ በሥራ ላይ ከሚገኙ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 28ሺህ 398 ዜጎች በቋሚ መፍጠር ተችሏል፡፡ በኦዲት ከተገኘዉ ግኝት ወደ መንግስት ቋት 55ሚሊዮን 435ሺህ 167 ገቢ ተደርጓል፡፡ የክልሉ ጠቅላላ ገቢ በግማሽ አመቱ ብር…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ ለክልሉ ምክር ቤት የመንግስታቸዉን የ2018 በጀት ዓመት ግማሽ ዓመት ሪፖርት እያቀረቡ ይገኛሉ።

በርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ ምክር ቤት ከቀረበው የኢኮኖሚ ዘርፍ ሥራዎች አፈጻጸም÷ በ2017/18 ምርት ዘመን በመኸር በዋና ዋና የአዝርዕት ሰብሎች 384ሺህ 160 ሄ/ር ማሳ በዘር ተሸፍኗል፡፡ ባለፈው በልግ ከተሸጋገረዉ ማሳ 20,327,613 ኩ/ል ምርት ለመሰብሰብ ተችሏል፡፡ 85 ሺህ 568 ሄ/ር በመኸር ወቅት የኩታ ገጠም እርሻ በዋና ዋና አዝዕርት ሰብሎች ተሸፍኗል፡፡ 5ሺህ 585 ሄ/ር ማሳ…

Read More

የመንግስትተቋማትአገልግሎትአሰጣጥቅልጥፍናንውጤታማለማድረግ እየተሰራ ነዉ፡፡

የክልሉ ፐብልክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ብቃት ያለው የተቋማት የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስራዎችና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች፣የሰው ሀብት ስራ አመራር ስርዓት፣የመንግስት አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት የማስፈንና የፀረ-ክራይ ሰብሳቢነት ትግል የማጠናከር እና አገራዊ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ተግባራትን ከማዘመን አኳያ ልዩ ትኩረት ሰጥተዉ ኃላፈነቱን እየተወጣ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት የመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናና ውጤታማ…

Read More

ምክር ቤቱ የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገም፣ ክፍተቶች በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ እያስቻለ ነዉ:-የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባኤው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ ዋና አፌጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ÷ ምክር ቤቱ ባለፊት የበጀት ዓመት ስድስት ወራት የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገምና ክፍተቶችን በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የበኩሉን ሚና መወጣቱን ገልጸዋል። የታችኛው…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቴሌቪዥን ሙከራ ሥርጭት ጀመረ

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የቴሌቪዥን ሙከራ ሥርጭቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ ጀምሯል። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዶ/ር) በማስጀመሪያው ወቅት እንደገለጹት፤ ሚዲያ ኔትዎርኩ በክልሉ ያለውን እምቅ ሀብት፣ የማህበረሰቡ ብዝሃ ማንነት፣ ቋንቋና ወግ ከሀገር አልፎ በዓለም ደረጃ እንዲተዋወቁ በትኩረት እንዲሰራ አጽንኦት ሰጥተዋል። ከክልላዊ አንድነት ባሻገር ህብረብሔራዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮችን የሚዲያና ጋዜጠኝነት…

Read More

ጠንካራ ተቋማት ግንባታና አደረጃጀት ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል የሀገረ መንግሥት ግንባታን ለማፋጠን በትኩረት እየተሰራ ነው፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በኮንታ ዞን ለሚገነባው የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ህንፃ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ብልጽግና ፓርቲ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ና በተቋም ግንባታ ስር የሰደዱ ሰብራቶችን በመጠገንና በማከም በርካታ ስኬቶችና ድሎችን ማስመዝገብ መቻሉን ገልጸዋል። እነዚህ ስኬቶች የህዝቡን ሁለንናዊ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ…

Read More

ድል የቀናው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታዳጊዎች እግር ኳስ ውድድር በአዳማ

ስፖርታዊ ውድድር በዜጎች መካከል ማህበራዊ ትስስርና አንድነት በማጠናከር ለማህበራዊና ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሚናው የጎላ መሆኑን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ‌‎በኢፌዲሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በኦሮሚያ ክልል አስተናጋጅነት ሀገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር “የታዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለኢትዮጵያ ከፍታ”በሚል መሪ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ‌‎ ‎ውድድሩ እንደአገር በ15 የስፖርት አይነቶች እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን…

Read More

የብሔረሰቡ ቋንቋና ታሪክ ላይ በደንብ ለመስራት የተቀናጀና ቀጣይነት ያለውን ሥራ እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

የማጃንግ ብሔረሰብ የቋንቋና ባህል ሲምፖዚየም የብሔረሰቡ ተወላጆችና ወዳጆች በተገኙበት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ፓናል ውይይት አካኺዷል ። የፓናል ውይይቱን መነሻ ነጥቦች የሚጠቁም ሰነድ ያቀረቡት የደቡብ ምዕራብ ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ጸ/ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻው: ብሔረሰቡ ከጥንት ጀምሮ የራሱ የሆነ ባህላዊ ክዋኔ፣ ቋንቋ፣ ወቅትና ወራት አቆጣጠር ያለው ህዝብ መሆኑን አሳይተዋል። በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ አያያዝ እስከ…

Read More

በሚዛን አማን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መከፈቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ የሚያወጣውን ገንዘብና የሚያባክነውን ጊዜ እንደሚቆጥብ ተገለፀ።

​በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚዛን አማን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት መከፈቱ፣ አገልግሎት ፈላጊዎችን ለከፍተኛ እንግልትና ወጪ ሲዳርግ የነበረውን ጉዞ እንደሚያስቀር የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ጀማል ደስታው ገለጹ። ​ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ መደበኛ አገልግሎቶችን መስጠት መጀመሩን አቶ ጀማል ጠቁመው ዜጎች የፓስፖርትና ሌሎች ተያያዥ አገልግሎቶችን በአቅራቢያቸው እንዲያገኙ ለማድረግ ተቋሙ በሰፊው እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ​እንደ አቶ ጀማል ገለጻ፣ ተቋሙ ሀገራዊና…

Read More

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሌሴቶና ሞሮኮ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሌሴቶ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጆን ምፖትጆአኔ እና ከሞሮኮ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናስር ቡሪታ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን (ዶ/ር) ከሌሴቶ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሌጆን ምፖትጆአኔ ጋር ባደረጉት ውይይት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ውጤታማ በሆነችባቸው ዘርፎች ለሌሴቶ ልምዷን ለማካፈል ዝግጁ እንደሆነች መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡…

Read More