በክልሉ የመሠረተ ልማት ተደራሽነት ማሳደግ ተችሏል፦ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
በዳውሮ ዞን ማረቃ ወረዳ አርሶ አደሩን ከዝናብ ጥገኝነት በማላቀቅ በዓመት እስከ ሦስት ጊዜ እንዲያመርት የሚያስችለው የውኒ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባገኙበት ተመርቋል። በምረቃው መርሐ-ግብር መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)÷ ባለፋት የክልሉ ምሥረታ ወቅት በክልሉ የሚስተዋሉ የልማት ክፍተቶችን በመለየትና ትኩረት በማድረግ…
