Trendings

BLOGS

ሁለተኛ ቀኑን የያዘው የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጃነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በታርጫ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። ምክር ቤቱ በጉባኤው በመጀመሪያ ቀን ውሎ የክልሉ መንግሥት አስፈጻሚ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ረፖርት ቀርበው በምክር ቤት አባላት ተገምግመው ማጽደቁ…

Read More

በክልሉ በሚከናወነው የልማት ሥራዎች የላቀ የኅብረተሰብ ተሳትፎ እየተመዘገበ ነው ፦ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

እየተካሄደ በሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ፣ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ምላሽ ሰጥተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ በክልሉ የኅብረተሰብ የልማት ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ሰፊ ትኩረት ተሰጥተው እየተሰራ መኾኑን በማንሳት በዚህም ከጊዜ ወደ ጊዜ የኅብረተሰብ እርካታ…

Read More

የክልሉ ስፖርት ልዑካን ቡድን በአገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር ላይ አበረታች ውጤቶችን እያስመዘገቡ እንደሚገኝ ተገለፀ

‎በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ባለው አገር አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ምዘና ውድድር ላይ እየተሳተፈ ያለው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስፖርት ልዑካን ቡድኑ በተለያዩ ስፖርት አይነቶች አበረታች ውጤቶችን እያስመዘገቡ እንደሚገኝ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ገልጿል፡፡ የቢሮው የስፖርት ተሳትፎና ውድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በየነ ቴቃ የዘንድሮ ውድድሩ ለየት ያለ ገጽታ መኖሩን ገልፀዋል። ‎ አቶ በየነ…

Read More

የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

በጉባኤውም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር የመንግስታቸውን የ2018 በጀት ዓመት የ6ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል። ከቀረበው የአፈጻጸም ሪፖርት መነሻ የክልሉ ምክር ቤት አባላት የተለያዩ ጥያቄዎችንና አስተያየቶች አንስተዋል። በዚህም መሠረት የክልሉ መንግስት የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ በወሰደዉ አቋም ከምክር ቤቱ አባላት ሲነሱ ለነበሩ ጥያቄዎችን እየመለሰ እንደሚገኝ ለዚህም አድናቆትና ምስጋና አቅርበዋል። የክልሉ ተቋማት የተደራጀ ድጋፍና ክትትል…

Read More

የማጃንግ ብሔረሰብ ቋንቋና ባህል ሲምፖዚየም በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ተካሂዷል።

የማጃንግ ብሔረሰብ አዲስ ዓመት መቀበያ በዓል “ዲንከ” በየዓመቱ ወርሃ ጥር መጀመሪያ ሳምንት እንደሚከበርም ታዉቋል በሲምፖዚየሙ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ አቶ ደነቀ ማሞ የማጃንግ ብሔረሰብ ውብና ድንቅ ባህል ያለው ህዝብ ብቻ ሳይሆን ከሰውም ከተፈጥሮም ጋር ተግባብቶ የሚኖር ህዝብ ነው ብለዋል። ለረዥም ጊዜ የተዘነጋውና የሀገራችን ህገ መንግስት ያጎናጸፈልን በራስ…

Read More

ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን በሚያስከብሩ ጉዳዮች ላይ በንቃት እንደምትሳተፍ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ እና በጣሊያን-አፍሪካ ጉባኤ ላይ ብሔራዊ ጥቅሞቿን በሚያስጠብቁና ከፍ በሚያደርጉ ጉዳዮች ላይ በንቃት ለመሳተፍ መዘጋጀቷን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት፣ በአዲስ አበባ በሚካሄዱት ጉባኤዎች የሀገራት መሪዎች፣ ሚኒስትሮችና፣ ከፍተኛ ዲፕሎማቶችን ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው እንግዶች ይታደማሉ። ኢትዮጵያም ይህንን አጋጣሚ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበርና ተሰሚነቷን…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የፍትህና የአስተዳደር ጉዳዮች አፈጻጸምን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል

ከአንጻራዊነት ወደ ዘላቂነት እየተሸጋገረ ያለውን የክልሉን ሠላም ለማጽናት 225,174 የህብረተሰብ ክፍሎችን በሰላም፣ በብዝሃነት፣ በአብሮነትና በሰላም ግንባታ ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር የአካባቢያቸውን ደህንነት በመጠበቅ ሰላምን በማረጋገጥ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረግ ሥራ ተሰርቷል፤ 58 የሰላም ምክር ቤቶችን በማጠናከር ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል፤ በሁሉም የወንጀል አይነቶች 4,081 መዝገቦች በዐቃቤያነ ህግ አስተያየት እና ውሳኔ ተሰጥቶባቸዋል፤ በኮሚሽኑ በመታረም ላይ ለሚገኙ 1340…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

በጉባኤው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የመንግስታቸውን የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የማህበራዊ ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት እያቀረቡ ይገኛሉ። ባለፉት ስድስት በትምህርት ዘርፍ ”ትምህርት ለትውልድ ኢንሼቲቭ” 372 ሚሊዮን 4መቶ 75 ሺህ በላይ ብር በመሰብሰብ 489 መማሪያ ክፍሎች ግንባታ፤ 1,385 መማሪያ ክፍሎች ጥገና ሥራ ማከናወን ተችሏል። በክልል ደረጃ በልዩ ንቅናቄ 60…

Read More

ርዕሰ መስተዳድሩ የመሠረተ-ልማት ዘርፍ አፈጻጸምን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።

በስድስት ወራት ዉስጥ ብዙ ንጹህ መጠጥ ዉሃና የመስኖ ልማት ተቋማትን በማስመረቅ ለአገልግሎት ብቁ ማድረግ ተችሏል። 263.854 ኪ.ግራም ኪ/ግ ወርቅ ለብሄራዊ ባንክ ገቢ ማድረግ መቻሉ፣ ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚውሉ 90ሺህ 180 ቶን የድንጋይ ከሰል ማምረት ተችሏል፡፡ ከሮያሊቲ ገቢ እና ከማዕድን ስራዎች 107ሚሊዮን 912ሺህ 300.86 ብር መሰብሰብ ተችሏል፡፡ በከተሞች መሠረተ-ልማት ግንባታ ነዋሪዉ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ተጠቃሚነቱን እንዲያረጋግጥ ከህብ/ሰቡ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን በታርጫ ከተማ እያካሄደ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በጉባኤው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት አቅርበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በሪፖርታቸው ካነሱዋቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል፦ 1. የአስተዳደርና የሰላም ግንባታ የአመራር አቅም ግንባታ፦ ለአመራሩ በተለያዩ ዘርፎች የአቅም ግንባታ…

Read More