በግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በብራዚል የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው::
በግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በብራዚል የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጉብኝት በብራዚል በግብርናው ዘርፍ የተሰሩ ሥራዎችን ልምድ ለመቅሰም ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በብራዚል በምርትና ምርታማነት ላይ ያጋጠሙ ተግዳሮት የተፈቱባቸው ዘዴዎችን እና የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በምርት ዕድገት ላይ አዎንታዊ እመርታ ማስመዝብ የተቻለበት ሒደትንም ልዑኩ ተመልክቷል፡፡ የብራዚል መንግስት የዜጎችን የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ…
