Trendings

ኢትዮጵያ ዲጂታል ምጣኔ ሃብት ለመገንባት እያከናወነች ላለው ተግባር ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ቻይና አስታወቀች።

አሊባባ ግሎባል ኢኒሼቲቭ በኤሌክትሮኒክስ ንግድ ዙሪያ ከሚሰሩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ጋር ውይይት እያደረገ ነው። በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የምጣኔ ሀብትና ንግድ ጉዳይ ሚኒስትር ካውንስለር ያንግ ይሃንግ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ኢትዮጵያ ዲጂታል ምጣኔ ሀብትን ለመገንባት እያከናወነች ያለው ተግባር የሚበረታታ ነው። ለዚህም ቻይና ኤሌክትሮኒክ ንግድ (E-commerce)ን ጨምሮ ዲጅታል ኢኮኖሚን ለመገንባት በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ለሚገኙ ተግባራት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል አንስተዋል። የኢኖቬሽንና…

Read More

ሚዲያዎች ኢትዮጵያዊያንን አንድ በሚያደርጉ ትርክቶች ላይ ትኩረት አድርገው ሊሰሩ ይገባል ተባለ

“የሚዲያ ሚና ለትርክትና ሀገረ መንግሥት ግንባታ” በሚል መሪ ሃሳብ በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አዘጋጅነት ለሚዲያ አመራሮችና ባለሙያዎች የሚሰጥ ስልጠና ዛሬ ተጀምሯል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስተሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት “ሚዲያ ለብሔራዊ ትርክትና ሀገረ መንግሥት ግንባታ” በሚል ርዕስ ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡ በገለጻቸውም ሚዲያዎች ኢትዮጵያዊያንን አንድ በሚያደርጉን ትርክቶች ላይ ትኩረት አድርገው መሥራት እንደሚጠበቅባቸውና ሀገር የሚገነባው በአዎንታዊ ትርክቶች…

Read More

ከወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

ከወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያውን ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም እየገመገሙ ነው፡፡ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷በበጀት ዓመቱ 1ኛ ሩብ ዓመት ሚኒስቴር መ/ቤቱ ክትትል ከሚያደርግባቸው ምርቶች የወጪ ንግድ 1 ቢሊየን 508 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር…

Read More

ቻይናን እየጎበኘ ያለው የኢትዮጵያ ልዑክ ከሀገሪቱ ኮሚኒስት ፓርቲ የኦርጋናይዜሽን ዲፓርትመንት ጋር የልምድ ልውውጥ ውይይት አደረገ

በቻይና ጉብኝት እያደረገ የሚገኘውና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ፣ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የተመራው ልዑክ ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ የኦርጋናይዜሽን ዲፓርትመንት ጋር የልምድ ልውውጥ ውይይት አድርጓል። አቶ አደም ፋራህ በልምድ ልውውጡ፥ ብልጽግና አዲስ ፓርቲ ቢሆንም በመላ ሀገሪቱ መዋቅር ዘርግቶ የተደራጀ ስራ ለመስራትና የአባላቱን አቅም…

Read More

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ ልዑካን ቡድን ቤይጂንግ (ቻይና) ገባ

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ የተመራው የልኡካን ቡድን ቤይጂንግ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ ሲደርስ የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው አቀባበል አድርገውለታል። ልዑካን ቡድኑ የፓርቲ ለፓርቲ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን በቆይታውም የሁለትዮሽ ውይይቶች፣ የተሞክሮ ልውውጦች እና የመስክ ጉብኝቶች በተለይም የወደፊት…

Read More

ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ከዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸው ባሻገር

ኢትዮጵያ በደቡብ ምስራቅ እስያ ከምትገኘውና የቅይጥ ኢኮኖሚ ባለቤት ከሆነችው ማሌዢያ ጋር ዲፕሎማሲያ ግንኙነቷን የጀመረችው በአውሮፓውያኑ 2003 ነው። በዚሁ አመት ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ዋና ከተማ ኳላላምፑር ቆንፅላ ጽሕፈት ቤቷን በመክፈት የሁለትዮሽ ግንኙነቱን በዲፕሎማሲ አጠናክረዋለች። ቆንፅላ ጽሕፈት ቤቱም በሀገራቱ መካከል ያለውን የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማሳደግ ስራዎችን በመስራቱ ብዙ የማሌዢያ ኩባንያዎች በእርሻና በማዕድን ዘርፍ ተሰማርተው ይገኛሉ። ማሌዢያ ቅይጥ ኢኮኖሚ…

Read More

የኢትዮጵያ ፍላጎት ብሔራዊ ጥቅሞቿን ባስጠበቀ ሁኔታ ከሁሉም ጋር ተባብሮ መልማት እና ማደግ ነው -ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ

የኢትዮጵያ ፍላጎት ብሔራዊ ጥቅሞቿን እና ፍላጎቶቿን መሰረት በማድረግ ከሁሉም ጋር ተባብሮ መልማት እና ማደግ መሆኑን ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ገለጹ። 16ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ በሩሲያ ካዛን ከተማ ተካሂዷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ጋር በመሆን በጉባዔው ላይ ተሳትፈዋል። የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ኢትዮጵያ በጉባዔው የነበራትን ተሳትፎ አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)…

Read More

የሌማት ትሩፋት የዜጎችን ሥርዓተ-ምግብ በማሻሻል የተረጋጋ የገበያ አቅርቦት መፍጠር አስችሏል – ግብርና ሚኒስቴር

የሌማት ትሩፋት የዜጎችን ሥርዓተ-ምግብ በማሻሻል የተረጋጋ የገበያ አቅርቦትና ፍላጎትን በመፍጠር ጉልህ ፋይዳ እያበረከተ እንደሚገኝ ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ኢትዮጵያም በተደጋጋሚ በሚያጋጥሟት የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት በርካታ ዜጎቿ ለችግር ይዳረጉ እንደነበር ይታወቃል። ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የተለያዩ ኢኒሼቲፎች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። ከዚህ ውስጥም የሌማት ትሩፋት መርኃ-ግብር አንዱ ሲሆን ዓላማውም የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥና ክብርን ማስጠበቅ ነው። መርኃ-ግብሩ…

Read More

ፓርቹጋል ከኢትዮጵያ ጋር በትምህርት ዘርፍ በትብብር መስራት እንደምትፈልግ ገለጸች

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከፓርቹጋል የውጭ ጉዳይና የትብብር ሚኒስትር ኑኖ ሳምፓዮ ጋር ተወያየይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያና በፖርቹጋል መካከል በትምህርት ዘርፍ ያለው ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና በሌሎችም ዘርፎች የአካዳሚክ ትብብሮች በሚጠናከሩበትና አሁን ያለው ግንኙነትን በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውም ተጠቁሟል፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ሚኒስቴሩ የትምህርት ሙዚዬም እያቋቋመ በመሆኑ ፖርቹጋል በኢትዮጵያ…

Read More

የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት

የመንግስት ተቋማትን የመጀመሪያ ሩብ አመት የ100 ቀናት የሪፎርምና ዋና ዋና የኢኮኖሚ ዕቅድ አፈጻጸም ዛሬ መገምገም ጀምረናል፡፡ በቆይታችንም በ100 ቀናት የትኩረት ማዕከል የሆኑ አበይት ተግባራት ላይ የተገኙ ዉጤቶችን እና የታዩ ክፍተቶችን ከተቋማቱ የስራ ኃላፊዎች ጋር በጋራ እናያለን፡፡ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት እንደተደረገበት አይዘነጋም፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር…

Read More