Trendings

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መተግበር ሥራዎችን በቅንጅት ለማከናወን አስችሏል – የፍትህ ሚኒስቴር

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ በፌደራል ደረጃ መተግበር ከጀመረ ወዲህ በሀገር ደረጃ የወንጀል፣ የፍትሀ ብሔር እና የአስተዳደር ፍትህ ሥራዎችን በቅንጅት ለማከናወን መቻሉን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። የአማራ ክልል የዳኝነትና የፍትህ አካላት የትብብር ጥምረት መድረክ በሦስተኛ ቀን ውሎው የፌዴራል ፍትህ ተቋማት የለውጥ ሥራዎች ተሞክሮና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አተገባበር ላይ መክሯል። በሚኒስቴሩ የተቋም ግንባታና ሪፎርም ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ…

Read More

ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር)

ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን ማሳየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ የማክሮኢኮኖሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ተሰብስቦ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም አካል የሆነውንና በቅርብ የተደረገውን የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያዎች አፈፃፀም ገምግመናል ብለዋል። ፖሊሲው ተፈፃሚ በሆነባቸው ሁለት ወራት የተረጋጋ የውጭ ምንዛሪ ከባቢን መመልከት መቻሉንም…

Read More

የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው የአገር ልማትና እድገትን ማዕከል ያደረገ ነው ተባለ

የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው ስፖርት ለኢትዮጵያ ልማትና ብልፅግና ያለውን ድርሻ በሚያሳድግ መልኩ መዘጋጀቱን የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለፁ። አዲሱ የተሻሻለው የስፖርት ፖሊሲ በ2017 ዓ.ም ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተጠቁሟል። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በስፖርት ፖሊሲ እና አዋጅ አስመልክቶ ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ዛሬ ተካሄዷል። በመድረኩ ላይ የስፖርት ማህበራት አመራሮች ተገኝተዋል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የስፖርት ፖሊሲ…

Read More

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 39ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡

39ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው ብሔራዊ የመካከለኛ ዘመን 2017-2020 የገቢ ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው የታክስ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለግል ኢንቨስትመንቱ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር የታለመ ሲሆን አጠቃላይ የታክስ ፖሊሲዎችን እና አስተዳደራዊ ሪፎርሞችን እንዲሁም ማሻሻያዎችን ለመተግበር የሚያስችል ነው፡፡ ሰትራቴጂው ከ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ተደርጎ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም…

Read More

ኢትዮ ቴሌኮም ኮፐር ስዊች ኦፍ የተሰኘ አገልግሎት ይፋ አደረገ

ኢትዮ ቴሌኮም የኮፐር መስመሮችን ወደ ፋይበር በመቀየር ዘመናዊ ባለገመድ ብሮድባንድ ኢንተርኔትና በዳታ ላይ የተመሰረተ የድምጽ አገልግሎት ለማቅረብ “ኮፐር ስዊች ኦፍ” የተሰኘ አገልግሎት ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ይፋ የሆነውን አገልግሎት በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ÷ ከዚህ ቀደም የነበረው የኮፐር አገልግሎ በቴሌኮም ኢንዱስትሪው ከ150 ዓመታት በላይ ማገልገሉን ገልጸዋል። በኢትዮጵያም ለ130 ዓመታት ለደንበኞች የባለገመድ መደበኛ…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በአዳማ ከተማ የሌማት ትሩፋትና የኢንዱስትሪ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

ከመስከረም 04 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በአዳማ ከተማ “የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሃሳብ የአቅም ግንባታ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል። የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስጀመሩት የስልጠና መድረክም የፓርቲው አመራር ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን ተገንዝቦ የቀጣይ ተልዕኮን በብቃት መወጣት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል። የስልጠናው ተሳታፊዎችም በዛሬው እለት…

Read More

አፍሪካ በሳይበር ጥቃት ምክንያት ከዓመታዊ አጠቃላይ ምርቷ 10 በመቶ ልታጣ እንደምትችል ተገለፀ

የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈፀሙ የሳይበር ጥቃቶች የሀገርንና የድርጅቶችን ምስጥራዊ መረጃዎችን መውሰድ፣ አገልግሎትን ማስተጓጎል፣ የገንዘብ ስርቆት መፈፀም፤ በብሄራዊ ጥምቅ ላይ ጥቃት መፈፀም፣ የግለሰቦችንና የኩባንያዎችን ሀብት መዝረፍን ጨምሮ ከፍተኛ ጉዳቶችን እያስከተሉ ይገኛሉ፡፡ በአፍሪካ በግልም ሆነ በመንስግታዊ ተቋማት እየጨመረ ያለው የሳይበር ጥቃት በተቋማት የስራ መስተጓጎል ከፍተኛ የገንዘብ ስርቆት፤ የምስጥራዊ መረጃዎች ስርቆትን ጨምሮ በርካታ ጉዳት ማድረሱን የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ…

Read More

በየነ ጴጥሮስ(ፕ/ር) የሰሩት ስራ የሚያኮራ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በህይወት ሳሉ የሰሩት ስራ የሚያኮራ በመሆኑ ትውልድ ከእርሳቸው ህይወት ሊማር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የበየነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የአስከሬን ሽኝት በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው። በሽኝት መርሐ ግብሩ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልዕክት፤ በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በህይወት ዘመናቸው የሰሩት ስራ የሚያኮራ በመሆኑ ትውልድ ከእርሳቸው ህይወት ሊማር እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡…

Read More

የቱሪዝም ማስተር ፕላኑ በዘርፉ ዘላቂነት ያለው አቅም ለመፍጠር የሚያስችል ወሳኝ እርምጃ ነው

የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን(ኢጋድ) ዘላቂ የቱሪዝም ማስተር ፕላን በቀጣናው በዘርፉ ቀጣይነት ያለው አቅም ለመፍጠር የሚያስችል ወሳኝ እርምጃ መሆኑን የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር) ገለጹ። የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በማስተር ፕላኑ ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ከቀትር በኋላ በአዲስ አበባ ማካሄድ ጀምረዋል። የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ላይ እያከናወነች ያለውን ስራ…

Read More

ኢትዮጵያ የኮሜሳ አባል ሀገራትን በሃይል አቅርቦት ለማስተሳሰር በሚደረገው ርብርብ የላቀ ሚናዋን እየተወጣች ነው

ኢትዮጵያ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል ሀገራትን በሃይል አቅርቦት ለማስተሳሰር በሚደረገው ርብርብ የላቀ ሚናዋን እየተወጣች መሆኑን የነዳጂና ኢነርጂ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል ሀገራትን በኤሌክትሪክ ሃይል ለማስተሳሰር በተደረጉ የጥናት ግኝቶች ዙሪያ በአዲስ አበባ አውደ ጥናት እየተካሄደ ነው። በአውደ ጥናቱ ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ የአባል ሀገራት ተወካዮችና የተለያዩ ባለደርሻ…

Read More