Trendings

ተወዳዳሪ ኢኮኖሚ ለመገንባት የቴክኒክና ሙያ አሰልጣኝ መምህራን አቅም መገንባት ላይ ትኩረት ተደርጓል

ተወዳዳሪ ኢኮኖሚ ለመገንባት የቴክኒክና ሙያ የአሰልጣኝ መምህራን አቅም ግንባታ ላይ ትኩረት መደረጉን የሥራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ሚኒስቴሩ ከነገ ጀምሮ “ብቃት ለቴክኒክና ሙያ ልህቀት” በሚል መሪ ኃሳብ ለ12 ቀናት የሚቆይ ሥልጠና እንደሚያስጀምር አስታውቋል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፤ ሥልጠናው አዲስ የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ ወደ ሥራ መግባቱን መሠረት ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑን…

Read More

fvfdvg

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ እና የኢፌዲሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ አቅሜ ደካሞች የቤት ግንባታዉን ዛሬ በይፋ በዳዉሮ ዞን በታርጫ ከተማ አስጀምረዋል። የኢፌዲሪ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከGGGI ከተሰኘው ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር የሚያስገነባው አምስት ደረጃቸውን የጠበቁ የመኖሪያ ቤቶች ሲጠናቀቁ በውስጣቸው ሙሉ የቤት ውስጥ…

Read More

በዶክተር መቅደስ ዳባ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በ74ኛው የአፍርካ አህጉር የአለም ጤና ድርጅት መድረክ ላይ እየተሳተፈ ነው

በኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በ74ኛው የአፍርካ አህጉር የአለም ጤና ድርጅት መድረክ ላይ እየተሳተፈ ነው። የአፍርካ አህጉር የአለም ጤና ድርጅት መድረክ ዛሬ ኮንጎ ሪፐብሊክ በብራዛቪል መካሄድ ጀምሯል። እስከ ነሀሴ 25/2016 ዓ.ም በሚቆየው መድረክ በጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑክም በመድረኩ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። ዛሬ በብራዛቪል ከተማ በይፋ በተጀመረው 74ኛው…

Read More

የንግድ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ነው – ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)

የንግድ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ የተደገፈና የተደራጀ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ። ዛሬ የአገር ውስጥ ንግድን የተመለከተ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)፣ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ ምሁራን፣ የሸማች ማህበራት ተወካዮች ተገኝተዋል። የንግድ ስርዓቱ ከብልሹ አሰራሮች የፀዳና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ሚኒስትሩ…

Read More

በሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በብሪክስ የስፖርት ዘርፍ መድረክ እየተሳተፈ ነው

በፌደራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በብሪክስ የስፖርት ዘርፍ መድረክ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ የብሪክስ አባል ሀገራት የስፖርት ዘርፍ መድረክ በስፖርት ዘርፍ የሚስተዋለውን ሙስና እና ብልሹ አሰራር በመከላከል ዙሪያ የሚመክር መድረክ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ በመድረኩም የፌዴራል የሥነ ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶን (ዶ/ር) ጨምሮ የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የንግዱን ማህበረሰብ ጥያቄ የመለሰ ነው – አቶ አደም ፋራህ

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የንግዱን ማህበረሰብ ጥያቄ የመለሰ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር “የኢትዮጵያን ይግዙ” በሚል መሪ ሃሳብ ያዘጋጀው አገር አቀፍ የንግድ ሳምንት አውደ ርዕይ በይፋ ተከፍቷል፡፡ አውደ ርዕዩ ለሚቀጥሉት አምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን÷ገዥና ሻጭን ማገናኘት፣ በዘርፉ ያለውን…

Read More

በተለያዩ ከተሞች እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ ዘላቂ የከተሞች እድገትና ትስስር የሚያሳልጥ ነው-ጫልቱ ሳኒ

በተለያዩ ከተሞች እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ ዘላቂ የከተሞች እድገትና ትስስር የሚያሳልጥ መሆኑን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ተናገሩ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የኢትዮጵያን ከተሞች ደረጃ ለማሻሻል የሚያስችሉ የተለያዩ የከተማ መሰረተ ልማቶች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡ ከዚህም ውስጥ የኮሪደር ልማት ተጠቃሽ ሲሆን፤ የኮሪደር ልማት ስራዎች በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባን ጨምሮ በ31 ከተሞች እየተከናወኑ ነው፡፡…

Read More

ከ4 ወራት በኋላ የህዳሴ ግድብ 3 ተጨማሪ ተርባይኖች ወደ ስራ ይገባሉ ፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ከ4 ወራት በኋላ የህዳሴ ግድብ 3 ተጨማሪ ተርባይኖች ወደ ስራ እንደሚገቡና በድምሩ 7 ተርባይኖች ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢቲቪ ገልጸዋል። እስከ መጪው ታህሳስ ወር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ70 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ውኃ መያዝ እንደሚችልም ተናግረዋል። በታህሳስ ወር የግድቡ የሲቭል ስራ መቶ ፐርሰንት ይደርሳል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ አጠቃላይ የግድቡ ስራ…

Read More

አካል ጉዳተኞች በዘንድሮ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርኃ ግብር ለመሳተፍ ዝግጅታቸውን አጠናቀዋል- ፌዴሬሽኑ

አካል ጉዳተኞች በዘንድሮ የአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርኃ ግብር ለመሳተፍ ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ በዚህ ዓመት በመላው ሀገሪቱ ለስድስተኛ ጊዜ እየተከናወነ ባለው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር 7 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞች ለመትከል ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል። የዘንድሮው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ነገ እንደሚካሄድና በዚህም 600 ሚሊዮን ችግኞች እንደሚተከሉ ጠቅላይ ሚኒስትር…

Read More

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አማካኝነት ለአየር ንብረት ለውጥ መዛባት ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠች ትገኛለች፡-ሙፈሪሃት ካሚል

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አማካኝነት ለአየር ንብረት ለውጥ መዛባት ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠች እንደምትገኝ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ ከተቋሙ የስራ ባልደረቦች፣ ከጀኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኞችና ከዘንድሮ የኮሌጁ ተመራቂ ተማሪዎች ጋር በመሆን በጀኔራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ግቢ ተገኝተው አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በዚህ ወቅት፤ የአየር ንብረት…

Read More