Trendings

በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ በተከሰተው የአባ ሳንጋ በሽታ ህብረተሰቡ ላልተወሰነ ጊዜ በዞኑ ውስጥ ጥሬ ስጋ መመገብ እንደማይገባቸው የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ

በምዕራብ ኦሞ ዞን በሱሪ ወረዳ በኮካ ቀበሌ የተከሰተው የአባ ሳንጋ በሽታ የመከላከል ሥራዎች ላይ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ። የዞኑ ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ ሼማጂ ጉሪጭማ እንደተናገሩት በዞኑ በሱሪ ወረዳ በአባ ሳንጋ በሽታ የሞተ ሰው አለመኖሩን ያስታወቁት ኃላፊው በዞኑ አርብቶ አደር መምሪያ ኃላፊ አማካይነት ሰባት ሰዎች በአባ ሰንጋ በሽታ ሞቱ ተብሎ ለDW የተሰጠዉ መረጃ ስህተት፣ ያልተገመገመና በዞኑ…

Read More

#ሪፖርታዥ

የመማር ማስተማር ሥራን ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉ  ትምህርታዊ ኢንሼቲቮች ተቀርጸው ተግባራዊ እየሆኑ ነዉ ፦የክልሉ ትምህርት ቢሮ በክልሉ የመማር ማስተማር ሥራን ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉ የተለያዩ ትምህርታዊ ኢንሼቲቮች ተቀርጸዉ እየተተገበሩ እንደሚገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የመማር ማስተማር ሥራን ውጤታማ ለማድረግ ተቀርጸዉ እየተተገበሩ ከሚገኙ ሂደታዊ ከሆኑ ከተለያዩ ኢንሼቲቮች ወይም ትምህርታዊ ፕሮግራሞች አንዱ የትምህርት ቤት…

Read More

ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ36 ሺህ ቶን በላይ የቡና ምርት ከክልሉ ለማዕከላዊ ገበያ ቀርቧል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ36 ሺህ 600 ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የክልሉ ቡና፣ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታወቀ። የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አሥራት መኩሪያ፥ በክልሉ የቡናን ምርታማነት ለማሳደግ የተሻሻሉ የቡና ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ በማድረግና የግብይት አቅርቦት ሥራን በማዘመን ውጤታማ ሥራ መከናወኑን ለኢዜአ ተናግረዋል። በክልሉ በቡና ማሳ ከተሸፈነው ከ582…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና የማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ዘውዱ በላይ በምዕራብ ኦሞ ዞን እየተሠሩ ያሉ የፀጥታ ሥራዎችን ገመገሙ

ከዞኑ ከተለያዩ ወረዳዎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በተደረገው ውይይት መድረክ እስካሁን በዞኑ ከፌደራል ጀምሮ የነበረው የፀጥታ አካላትና አመራሩ ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት በተሠራው ሥራ የተሻለ ሠላም በአከባቢው እየመጣ መሆኑን ተሳታፊዎች አንስተው የተጀመረው ሥራ ተጠናክረው እንድቀጥልና ዘላቂነት ሠላም ማረጋገጥ እንድሠራ አሳስበዋል:: ከዚህም ባሻገር በአከባቢው ለፀጥታ ስጋት የሚሆኑ ጉዳዮችን ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት መፍታትና የመከላከያ ሠራዊት ድንበር አከባቢ ጥበቃ…

Read More

በፓርቲያችን መሪነት ጠንካራ የህዝብ ንቅናቄ በመፍጠር ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል ፦አቶ ነጋ አበራ

በፓርቲያችን ብልጽግና መሪነት የተደራጀ የህዝብ ንቅናቄ በመፍጠር ውጤታማ ስራዎች መመዝገቡን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ ገለጹ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የ2017 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት…

Read More

ቆይታከእኛጋር!

የዚህ ወር “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊና የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ተሾመ ጋር ስለመሬት ይዞታ ምዝገባ(ካዳስተር) ምንነትና አስፈላጊነት፣ በዘርፉ ከክልሉ ምስረታ ወዲህ የተከናወነው ተግባራት፣የመሬት ይዞታን በካደስተር የመመዝገብ ጠቀሜታው ፣ያጋጠሙ ተግዳሮቶች እና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫና መፍትሔዎች በሚመለከት ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን…

Read More

የክልሉ መንግሥት ለ1 ሺህ 216 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የመጪውን ፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1216 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል። በክልሉ ባሉ ማረሚያ ቤቶች በህግ ፍርድ አግኝተዉ ሲታረሙና ሲታነጹ ከቆዩ ታራሚዎች መካከል የይቅርታ ጥያቄ ካቀረቡት ወስጥ የይቅርታ አዋጅ፤ደንብና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ያሟሉ ታራሚዎችን ማመልከቻ የይቅርታ ቦርዱ ከመንግስት ፤ከህዝብ ና ከታራሚ ጥቅም አንፃር በማገንዘብ በጥልቀት መርምሮ ወንድ 1183 ሴት 33 ድምር…

Read More

የፓርቲው ተቋማዊ አቅምን ለማጠናከር የብልጽግና ቤተሰብና ህብረት ለፓርቲ ተቋም ግንባታ መሠረት የሚጥል ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።

‎የፓርቲው ተቋማዊ አቅምን ለማጠናከር የብልጽግና ቤተሰብና ህብረት ውጤታማና መሠረት የሚጥል ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የቦንጋ ማዕከል የአስተዳድር ዘርፍ የብልጽግና ህብረት ሰብሳቢ አቶ ሳምሶን መለሰ ገለጹ። ‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቦንጋ ማዕከል የአስተዳደር ዘርፍ የብልፅግና ህብረት የሱፐርቪዥንና ድጋፋዊ ክትትል ምልከታ ያካሄደውን ግብረ-መልስ ሪፖርት ግምገማ እያካሄደ ነው። ‎የቤተሰብ አደረጃጀትና አሰራር፣ አዳዲስ አባላት ምልመላ፣…

Read More

የክልሉ የኢኮኖሚ ክላስተር የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢኮኖሚ ክላስተር የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በተገኙበት እየተገመገመ ይገኛል። በዚህም የኢኮኖሚ ክላስተር ስር የሚገኙ ተቋማት የገቢዎች ቢሮ፣የፕላንና ልማት ቢሮ፣ የኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ፣የንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ፣የደን፣አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ፣የግብርና ቢሮ፣የፋይናንስ ቢሮ፣ እንዲሁም የስራና ክህሎት…

Read More

የክልሉ ኦዲት አስመላሽ ግብረሃይል በየጊዜው በሚያካሂዳቸው ግምገማዎች እና በሚያስቀምጣቸው አቅጣጫዎች በኦዲት ግኝት ላይ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነዉ ፦ የተከበሩ ዋና -አፈጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስ ቢሮ እና የክልሉ ምክር ቤት በጋራ አዘጋጅነት የኦዲት አስመላሽ ግብረሃይል እና ባለድርሻ አካላት ጋር የኦዲት በጀት አፈጻጸም በአመያ ከተማ እየገመገመ ነዉ። የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ የአፈጻጸም ግምገማውን በንግግር በከፈቱበት ወቅት ፣የክልሉ ኦዲት አስመላሽ ግብረሃይል አጠቃላይ 14 አባላትን ያቀፈና በክልሉ ምክር ቤት አስተባባሪነት የኦዲት ግኝት…

Read More