በክልሉ በተለያዩ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች የፋይናንስ ድጋፍ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ተገመገመ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በልማት አጋሮችና በሲቪክ ማህበራት የበጀት ድጋፍ የተከናወኑ ስራዎች የሀብት አመዳደብና ዝርዝር ተግባራት አፈጻጸም ራሱን አስችሎ በመገምገም ቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ በማስፈለጉ መድረኩ መፈጠሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገልጸዋል። በመሆኑም ፕሮጀክቶችን በየጊዜው በጋራ ማቀድና አፈጻጸሙን መገምገም የፍትሐዊነት ችግርን ለመፍታት ፣ ሀብቱ ለታለመለት ዓላማ ለማዋልና በአንዱ ያልተሸፈኑ አካባቢዎችን በሌላው…
