Trendings

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ ልምድ በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገለጸ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ የሥራ ተነሳሽነትን የሚፈጥሩ ልምዶችንና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክልሎች የሚገኙ የሥራ ሪፖርቶችን ለሌሎች የተነሣሽነት ምንጭ እንዲሆኑ ሲያጋሩ መቆየታቸውንና ላለፉት ሰባት ዓመታት ለየት ባለ መንገድ ግልጽነትና ተደራሽነትን በማለም የኮሙኒኬሽን ስራው መከናወኑን ጽ/ቤቱ አስታውቋል፡፡ በዚህ ሂደት የክልሎች የሥራ ለውጦች…

Read More

ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግራቸው እየተቀረፈ መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተመሠረተ ወዲህ ዘመናትን ያስቆጠረ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግራቸው መቀረፉን የዳውሮ ዞን ዛባ ጋዞ ወረዳ ደቼ ደነባ እና የካፋ ዞን ጠሎ ወረዳ ኦሚያ ቀበሌ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ክልሉ ከተደራጀ ወዲህ በዳዉሮ ዞን ዛባ ጋዞ ወረዳ ደቼ ደነባ ቀበሌ በ12 ሚሊዮን ብር ወጪ 2ሺህ 364 የቀበሌ ነዋሪዎችን እና የእንስሳት ውሃ ማጠጫ ገንዳዎችን ያካተተ…

Read More

የቴፒ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ከፍተኛ ችግር እየገጠማቸው መሆኑን በሸካ ዞን የቴፒ ከተማ ና የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ

የሸካ ዞን ጤና መምሪያ የተገልጋዮች ቅሬታ እውነት መሆኑን አጣርቼ ለእርምት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል። ቅየህብረተሰብ ክፍሎችና ታካሚዎች እንደገለጹት ታክሞ ለመዳን እየመጣን በመፀዳጃ ቤት ጉድለት ላላስፈላጊ በሽታ እየተዳረጉ መሆኑን ገልጸዉ የባለሙያ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር፣የአልጋ ና የመድሀንት እጥረት እንዳለ ገልጸዋል። የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጂ አቶ ተገኝ ገቦ በበኩላቸው ሆስፒታሉ ከ2010 ዓ .ም ወዲህ ከመጀመሪያ ደረጃ ወደ አጠቃላይ ሆስፒታል ማደጉን…

Read More

በየአካባቢው የሚገኙ ሀብቶችን በተገቢው በመጠቀም ምርታማነትን ለማጎልበት በትጋት እየተሰራ እንደሚገኝ

ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው አስታወቁ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ቡድን በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ምርት ጉብኝት አካሂዷል። በጉብኝቱ ወቅት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት በክልሉ ምርታማትን ለማጎልበት የሚያስችሉ በርካታ ተፈጥሯዊ ሀብቶች እና አማራጮች አሉ። በተለይም የውሃ ሀብቶችን በተገቢው በመጠቀም እንደ ክልል ከ5 ሺህ…

Read More

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፖርታል በይፋ አስጀመረ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ከኢፌዴሪ ትምህርት ምኒስቴር ጋር በመተባበር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፖርታል በይፋ አስጀመሯል። በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር ታርጫ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በተካሄደው ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሃግብር የተገኙ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የመምህራንና ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ባህሩ አለሙ ፕሮጀክቱ የተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ክህሎት ከማሻሻልም ባሻገር በውጤት መሻሻል ላይ ያለው…

Read More

መፅሐፍ ቋሚ እውቀትን ለመፍጠርና ከትውልድ ወደትውልድ ለማስተላለፍ አጋዥ መሆኑ ተገለፀ።

የኢትዮጵያ ቤተመጻሕፍት እና ቤተመዛግብት የተለያዩ መጽሐፍት ለምዕራብ ኦሞ ዞን አስረክቧል። በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተመጽሐፍት አገልግሎት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አባተ ካሳው እንደተናገሩት፤ አገልግሎቱ እውቀትን በማከማቸትና ለሚቀጥለው ትውልድ በማስተላለፍ ለ80 ዓመታት መስራቱን ተናግረዋል። ማንበብ እየፈለጉ መፅሐፍት የማያገኙ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸውን አንስተው፤ አገልግሎቱ በትምህርት፣ በማረሚያ ቤቶችና በህዝብ ቤተመጻሕፍቶች የንባብ ባህልን ለማዳበር እየሰራ ይገኛል ብለዋል። ዛሬ ላይ የተደረገው…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ31 ወርቅ አምራችና 1 ወርቅ አቅራቢ ማህበር ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ31 ወርቅ አምራችና 1 ወርቅ አቅራቢ ማህበር ላይ እርምጃ መወሰዱ የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ ገልጿል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ገ/ማሪያም ሰጠኝ ዕርምጃ የተወሰደባቸዉ ከባለፈው 2016 በጀት ዓመት ጀምሮ ምንም አይነት ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ያላስገቡና የዕቅዳቸውን ከ10% በታች አፈፃፀም ያሳዩ ማህበራት እና ወርቅ አቅራቢያ መሆናቸዉን ነው አቶ ገ/ማሪያም የጠቆሙት፡፡ እነዚህ…

Read More

የዘመኑ አርበኝነት በራስ ክህሎት ኢትዮጵያን ማነጽ ነው- ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል

በዘመኑ አርበኝነት በራሳችን ክህሎት የበለጸገች ኢትዮጵያን ማነጽ እንደሚቻል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዘጋጅነት “ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች” በሚል መሪ ሃሳብ “ክህሎት ስለ ኢትዮጵያ” ምዕራፍ ሁለት የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ለመድረኩ መነሻነት የተሰናዳውን የኢንዱስትሪ፣ የስራ ዕድል ፈጠራና የክህሎት ልማት ተግባራትን የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፍተዋል።…

Read More

ምክር ቤቱ 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀመረ።

የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው የምክር ቤቱን ጨምሮ የአስፈጻሚ አካላት የመጀመሪያ ግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ለምክር ቤቱ ቀርቦ ተገምግሞ ይፀድቃል ተብሏል። ጉባኤው ለ2 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ የልማት ስራዎች ጉብኝት ጨምሮ ልዩ ልዩ ሹመቶችንም እንደሚያጸድቅ ከወጣው…

Read More

በጥምር ግብርና አትክልትና ፍራፍሬ በማልማት ውጤታማ መሆናቸውን በዘርፉ የተሠማሩ አርሶአደሮች ተናገሩ።

በዳውሮ ዞን ቶጫ ወረዳ በኦክሊ-ዳልባ ቀበሌ በጥምር ግብርና አትክልትና ፍራፍሬ በማልማት የተሠማሩ አርሶ አደሮች መካከል ሞዴል አርሶአደር አቶ አለማየሁ ድልቦ እና ተይበላ ዶራሞ እንደተናገሩት፤ በበጋ መስኖ አትክልትና ፍራፍሬ ማልማት አይቻልም የሚለው አመለካከት ተቀይሮ በአንድ ማሳ ጥምዝ፣ ኮረሩማ፣ ድንች፣ ቲማቲም እና በቆሎ በማምረት ላይ መሰማራታቸውን አንስተዋል። አርሶ አደሮቹ በሌላ በኩል አቦካዶ፣ ፓፓያ፣ ሙዝ፣ ቡርቱካን፣ ሎሚ እና…

Read More