Trendings

በካርዳችን ዴሞክራሲያዊ መብታችንን እውን ለማድረግ ዝግጁ ነን፡- የካፋ ዞን አርሶ አደሮች

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመምረጥ የሚያስችላቸውን የመራጭነት ካርድ በመውሰድ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ለመጠቀም መዘጋጀታቸውን የካፋ ዞን አርሶ አደሮች ገልፀዋል። በዞኑ ጊምቦ ወረዳ የሾምባ ሼካ ቀበሌ አርሶ አደሮች እንደገለጹት የሚመራቸውን ዕጩ ለመምረጥ የሚያስላቸውን የመራጭነት ካርድ መውሰዳቸውን ለኢቢሲ ተናግረዋል። ያለፉት 6 ተከታታይ የምርጫ ሂደቶች ተሳትፈው የሚበጃቸውን የፖለቲካ ፓርቲ መርጠናል ያሉት አርሶ አደሮቹ የዘንድሮው ምርጫ ካለፉት ጊዜያት መሻሻሎች የታዩበት ነው…

Read More

ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን ወቅታዊ የኢኒሼቲቭ ተግባራትን በማስተሳሰር አመራሩ በቁርጠኝነት ውጤታማ ስራ መስራት አለበት ፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ክልል ምክትል ር/መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የካፋ ዞን ጊምቦ፣አዲዮና ቦንጋ ከተማ መዋቅሮች ወቅታዊ የኢኒሼቲቭ ተግባራትና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዝግጅት አፈጻጸም ገምግሟል ። ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን ወቅታዊ የኢኒሼቲቭ ተግባራትን በማስተሳሰር አመራሩ በቁርጠኝነት ውጤታማ ስራ መስራት እንዳለበት የተናገሩት አቶ ማስረሻ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሃዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ተዓማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅና የመንግስት ልማት…

Read More

የፓርቲውን መንትያ ግቦችን ለማሳካት አባሉ የመሪነት ሚናውን በቁርጠኝነት ሊወጣ ይገባል ፦ አቶ ሳምሶን መለሰ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የቦንጋ ብዝኃ ማዕከል የአስተዳደር ዘርፍ ብልፅግና ህብረት 2018 ዓም 3ኛ ዙር መደበኛ የአባላት ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በኮንፈረንሱ የህብረቱ ሰብሳቢ አቶ ሳምሶን መለሰ እንደገለጹት ባለፉት ወራት በፓርቲው የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት በተደረገው ጥረት ተጨባጭና ተስፋ ሰጭ ውጤቶች መመዝገቡ ተገልጿል። በፓርቲው እሳቤዎች በኢኮኖሚ፣በማህበራዊና በፖለቲካ መስኮች አበረታች ውጤቶ መመዝገቡን አንስተዋል። የፓርቲው ተቋማዊ…

Read More

ኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት!

መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ አዲስ ትርጉምና ጽኑ ቃል-ኪዳን ተላብሶ ብቅ ያለ፣ ለሀገራችንና ለሕዝቦቿም አዲስ የተስፋ አድማስን የፈነጠቀ ክስተት ነበር። ይህ ዕለት ኢትዮጵያን ተብትቦ ይዞ ከነበረው ውስብስብ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቅርቃር አውጥቶ ወደ ብሩህ መጻኢ ዕድል ለማሸጋገር የተገባ ታላቅ የትውልድ ውል ሆኖ ተመዝግቧል። ከመጋቢት 2010 እስከ መጋቢት 2018…

Read More

ሃገራዊ ለዉጡን የሚዘክሩ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት የሚዘክር ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች ተካሂዷል። የሰልፉ ተሳታፊ የሆኑ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እንዳሉት መጋቢት 24 የሃገራችን ተምሳሌታዊ ጉዞ እና የተመዘገቡ ስኬቶች መነሻ ነዉ። በለውጡ መንግሥት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ተግባራትን በመደገፍ፣ በቀጣይም የተሻለ ስራ እንዲሰራ ከመንግሥት ጋር በትብብር እንደሚሰሩ የሚያረጋግጡ መልዕክቶችነም አስተላልፈዋል። በሰልፎቹ ላይ…

Read More

በኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽንና በደቡብ ምዕራብ ማዕድን ኮርፖሬሽን መካከል የጋራ ልማት ስምምነት ተፈረመ

በኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን እና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን መካከል በደቡብ ምዕራብ ክልል የሚገኘውን የማዕድን ሀብት በጋራ ለማልማት የሚያስችል የውል ስምምነት እና የመግባቢያ ሰነድ ተፈርሟል። የስምምነቱ ውል በክልሉ የሚገኙ የማዕድን ሀብቶችን በዘመናዊ መንገድ አልምቶ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ዓላማ ያደረገ ነው። በውሉ መሠረት የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን ለልማቱ አስፈላጊ የሆነውን ካፒታል፣…

Read More

ዓውደ ሃሳብ

በደቡብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት አዘጋጅነት ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፖሊቲካ ፓርቲዎች ያደረጉት ጥልቅና ጠንካራ የክርክር መድረክ በዚህኛው ዙር በኢኮኖሚ ዘርፍ ላይ ያተኮረ ነው። ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎቹም ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአማራጭ የፖሊሲ የክርክር መድረክ “በፍትሐዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ግንባታና የዜጎች ተጠቃሚነት” ላይ ጠንካራ ክርክር አድርገዋል። የሰለጠነና ጥልቅ ሙግት በተደረገበት በዚህ እጅግ አጓጊ…

Read More

የመጋቢት 24 ትሩፋት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል

የመጋቢት 24 ትሩፋት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የህዝቦች የዘመናት በፍትሃዊነት የመልማትና የራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄዎች በሰላማዊ እና በህገ-መንግስታዊ መንገድ በለውጡ መንግስት ምላሽ በማግኘታቸው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ህዳር 14/2014 ዓ.ም ተመስርቷል። በመደመር ዕሳቤ የሚመራው መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ግልጽ ራዕይና ስትራቴጂ ነድፎ ሲንቀሳቀስ የቆየ በመሆኑ ክልሉ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ውስጥ…

Read More

የመጋቢት ቃል ኪዳን – እንደ ታሰሩት እንጨቶች የማይበገረው አንድነታችን!

በጥንት ዘመን፣ አንድ ስመ-ጥሩ አንጥረኛ ይኖር ነበር። ይህ አንጥረኛ ለሀገሩ ጋሻ እና ጦር በመቅረጽ ይታወቃል። አንድ ቀን ጠላት በሀገሪቱ የሚሰነዝረው ጥቃት ሁሌ ስለሚከሽፍበት የሀገሪቱ ጥንካሬ ከአንጥረኛው አሠራር ጭምር ነው ብሎ አሰበና “ጋሻውን መስበር ካልቻልን፣ ጋሻውን የያዘውን እጅ እንቁረጥ፤ ጦሩን መመከት ካቃተን፣ ጦሩን የሚወረውረውን ትከሻ እርስ በእርሱ እናጋጭ” የሚል የውስጥ በትር ሰነዘረ። አንጥረኛው ይህንን ሰማና የሀገሩን…

Read More

ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የክልሉ ክላስተር ከተሞች የቢሮ ግንባታ አፈጻጸም ገመገሙ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በክልሉ ሚዛን አማን እና ቴፒ ከተሞች እየተገነባ ያለውን የቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም ገምግሟል። ፕሮጀክቶቹ የደረሰበትን አፈጻጸምን በሚመለከት በአማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ሪፖርት ቀርበው የባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተገምግሟል። ተቋራጩ ግንባታው በተያዘለት ግዜና የጥራት ደረጃ ለማጠናቀቅ በትኩረት መስራት እንዳለበት ያሳሰቡት ርዕሰ መስተዳድሩ፥ በግንባታ ስፍራው በቂ ግንባታ ግብዓትና…

Read More