Trendings

ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

ገዢ ትርክትን በማጎልበት ሕብረ ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ነው። በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ፣ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት…

Read More

ደቡብ ኢትዮጵያን መጎብኘት እና እንደ አርባምንጭ ያሉ ከተሞችን እድገት መመልከት ሁልጊዜም አስደሳች ነው።

እንደ ሀገር የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለከተሞችም ሆነ ለገጠር አካባቢዎች ፈተና ሆኖ የቀጠለ ጉዳይ ነው። ዛሬ በመጎብኘት ላይ እንዳለነው አይነት የሙዝ ልማት ሥራዎችን በገጠር አካባቢዎች በማሳዎች ላይ የኩታ ገጠም እርሻ አሰራረን ጀምረናል። እነዚህን ጥረቶች የሚደግፈው የሌማት ትሩፋት ሥራ በየአርሶአርብቶአደሩ ቤት የእንቁላል ምርትን ከአሳ እና ከብት ርባታ ብሎም ንብ ማነብ ጋር ምርት በማሳደግ ላይ ይገኛል። እነዚህ መርሃግብሮች…

Read More

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የባለድርሻ ተቋማት ትብብር ማጠናከር ይገባል- ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)

በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የባለድርሻ ተቋማት ትብብር ማጠናከር እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ። የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በልዩ የኢኮኖሚ ዞን ያለውን የኃይል አቅርቦት በተሟላ ሁኔታ ማቅረብ በሚቻልባቸው ሁኔታ እና የሚያጋጥሙ ችግሮችን በፍጥነት…

Read More

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር ዘላቂ ሠላምን በመገንባት ቀጣይነት ያለውን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለመገንባት ያስችላል። አፈ ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የባህልና ታሪክ ሲምፖዚየም በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። “ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለሀገራዊ መግባባት” በሚል መርህ ቃል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ አርባምንጭ ከተማ ህዳር 29 የሚከበረውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በማስመልከት በብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህልና ታሪክ የሚያተኩር ሲምፖዚየም እየተካሄደ ይገኛል። በጋሞ ባህልና ምርምር ማዕከል አዳራሽ ክቡራን የእለቱ እንግዶች በተገኙበት እየተካሄደ በሚገኘው…

Read More

ህብረት ስራ ማህበራት በመሰረታዊነት የአርሶ አደሩን ማህበራዊ መሰረት እንዲቀይርና የአባላትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሪፎርሙን ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል ፦ አቶ ሀብታሙ ካፍትን

በቤንች ሸኮ ዞን ግብርና ፣ አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ መምሪያ የህብረት ስራ የንቅናቄ መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ህብረት ስራ ማህበራት ሰዎች የጋራ ፍላጎቶቻቸውን ለማሟላት ፣ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና መሰል ፍላጎቶችንና ችግሮችን ለመፍታትና ለማቅለል ሲሉ የሚመስርቱት ነው ብለዋል። ያደጉና በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት…

Read More

ሙስና የፖለቲካ ወይም የኢኮኖሚ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን በሁሉም የህይወታችን ዘርፎች ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር የሞራል ፈተና ነው ።ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ

በዓለምአቀፍ ደረጃ ለ21ኛ ጊዜ፣በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ እንዲሁም በክልላችን ለ3ኛ ጊዜ የጸረ _ሙስና ቀን በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው። በዓሉ “ወጣቶችን ያማከለ የጸረ_ሙስና ትግል የነገን ስብዕና ይገነዘባል ” በሚል መሪ ቃል በሚዛን አማን ከተማ በመከበር ላይ ነው ። በዓሉን በማስመልከትም ንግግር ያደረጉት የክልሉ ስነ_ምግባርና ጸረ_ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ የበዓሉ መከበር አስተሳሰቦቻችን ሙስናን በወሳኝ መልኩ ሊያርም በሚችል…

Read More

የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የአርሶና አርብቶ አደሩን ኋላ ቀር የግብርና ዘይቤ በመቀየር የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለማድረግ ይሰራል። አቶ ክፍሌ ወልደማርያም

የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የኮካ እርሻ ማቋቋሚያ የመሬት ልማት ማስጀመሪያ የአጋሮች የውይይት መድረክ በቱም ከተማ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ተጠሪ ከሆኑ ተቋማት አንዱ መሆኑንና ግብርናን ለማዘመን ተልዕኮ የተሰጠውና በአምስት አንጋፋ የልማት ድርጅቶች ውህድ የተቋቋመ የመንግስት የልማት ድርጅት ነው ። ኮርፖሬሽኑ የህዝብ ተቋም እንደመሆኑ መጠን ግብርናን በማዘመን በሀገር ደረጃ ምርትና ምርታማነትን…

Read More

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2016 ዓም የክረምት ወራት በጎ አገልግሎት አፈጻጸም ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2016 ዓም የክረምት ወራት በጎ አገልግሎት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ግርማ ባሻ እንደገለጹት የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ሁለንተናዊ ብልጽግና…

Read More

በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጾታዊ ጥቃት ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ድጋፍ መጠናከር እንዳለበት ተጠየቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በሴቶች ላይ በሚደርሰው ጾታዊ ጥቃት የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ የሚረዳ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናው በሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻ ላይ የማህበረሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ የስነ-ልቦናና ማህበራዊ እንዲሁም የህግ አገልግሎቶች አቅርቦትና ጥራት ማሻሻልና መደገፍን አላማ አድርጎ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። በስልጠናው ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ምክር…

Read More