Trendings

በዋሽ ፕሮግራም በክልላችን መጠነ ሰፊ ስራዎችን መስራት ተችሏል፡፡ ኢንጂነር በየነ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያውያ ህዝቦች ክልል ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ 2 ፕሮግራም አፈፃፀም ላይ ከባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው፣ በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ 2 ፕሮግራም በክልላችን በውሃ፣ በጤናና በትምህርት መስኮች በጣም መጠነ ሰፊ ስራዎችን መስረት ተችሏል ብለዋል፡፡…

Read More

zCZ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ የተከሰተውን የወባ ወረርሽኝ የመከላከልና መቆጣጠር ስራዎችን በሚመለከት ከዞን ምክር ቤቶች አፌ-ጉባኤዎችና ከክልሉ ምክር ቤት የማህበራዊ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች ጋር እየገመገመ ይገኛል። በክልሉ የተከሰተው የወባ ወረርሽኝ ለመቆጣጠር በሚደረገው ጥረት በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የገለጹት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ ይህንን ሚናቸውንም…

Read More

በእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍ ለከተማ አርቢዎችና ባለሙያዎች የክህሎት ማሻሻያ የአሰልጣኞች ስልጠና እየሰተጠ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ እንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍ ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር ለከተማ አርቢዎችና ለባለሙያዎች የተዘጋጀ የክህሎት ማሻሻያ የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክት ኃላፊና የእንስሳትና ዓሣ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታመነ በቀለ የመድረኩ ዓላማ ለዘርፉ ባለሙያዎች የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠርና የከተማ ግብርና…

Read More

የዳውሮ ልማት ማህበር እንቅስቃሴ ከትላንት እስከ ዛሬ

የዳውሮ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ውስጥ ከሚገኙ ስድስት ዞኖች አንዱ ነው። ዞኑ 10 ወረዳዎችና አራት የከተማ አስተዳደሮችን በውስጡ ያቀፈ ነው። በዞኑ ውስጥ ለህዝብ ተጠቃሚነት መረጋገጥ የሚሰሩ ብዙ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይገኛሉ። ከነዚህም አንዱ የሆነው በህዝቡ ጉልበት፣ ዕውቀትና ገንዘብ ተቋቁሞ በመንግሥት መሸፈን ያልተቻሉ የልማት ክፍተቶችን ለመሸፈን እየሰራ ያለውን የዳውሮ ልማት ማህበር (ዳልማ)…

Read More

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር ለባህል፣ ለቋንቋ፣ ለዲሞክራሲና ለሀገራዊ አንድነት መገንባት ፋይዳው የላቀ መሆኑን የበዓሉ ተሳታፊዎች ተናገሩ

19ኛ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ቀን ክልላዊ ማጠቃለያ መድረክ በተለያዩ ሁነቶች በቴፒ ከተማ ተከብሯል። በበዓሉ ላይ ከክልሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉ ሲሆን የብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ቀን መከበሩ ለባህል፣ ለቋንቋ፣ ለዲሞክራሲና ለሀገራዊ አንድነት መገንባት ፋይዳው የላቀ መሆኑን ተናግረዋል ። የበዓሉ መከበር አንድነትን የምናጠናክርበትና ብዝሃነት የሚረጋገጥበት ነው ሲሉም አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል ። በብዝሃነት…

Read More

ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር ህብረ ብሔራዊ አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር ማድረግ ይገባል ። አቶ መቱ አኩ

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ክልላዊ የማጠቃለያ መድረክ በቴፒ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው ። “ሀገራዊ መግባባት ለህብረብሔራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ባለው የማጠቃለያ መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ ክልላዊ እና ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር ህብረ ብሔራዊ አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር…

Read More

በፓርቲዉ መሪነት የተጀመሩ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክሮ ይቀጥላሉ- ወ/ሮ ሆይወት አሰግድ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ለአንድ አቅመ ደካማ ቤተሰብ ያስገነባውን የመኖሪያ ቤት ርክብክብ አድርገዋል። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ በሸካ ዞን በቴፒ ከተማ አስተዳደር ህብረት ቀበሌ በልዩ ስሙ ዶሮ እርባታ መንደር ለሚገኙት ወ/ሮ ተዋበች ዱባለ ያስገነባውን ቤት ዛሬ ርክክብ አድርጓል። በክልሉ በሚገኙ ተቋማት አማካኝነት ለአቅመ ደካሞችና ለአረጋዊያን ቤት ገንብቶ መስጠትን ጨምሮ የተለያዩ ድጋፎች እየተደረጉ እንደሚገኝም…

Read More

የብሔር፣ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ቀንን ስናከብር ክልላዊ የመልማት ጸጋዎቻችንን እውን በማድረግ ዘላቂ ሰላማችንን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ ሊሆን ይገባል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ቀን ብሄራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት”! በሚል መሪ ቃል ሕዳር 22 የክልለሉ የብሄረሰቦች ምክር ቤት መቀመጫ በሆነቺው ቴፒ ከተማ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል ፡፡ በሃገር አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች በዓል በክልሉ ሁሉም ዞኖች በተለያዩ ሁነቶች በደማቅ ሁኔታ የተከበረ መጥቷል ፡፡ ክልላዊ ማጠቃለያም በቴፒ ከተማ ህዳር…

Read More

በሸኮ ከተማ ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ በጀት የከተማውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያደረጉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ነው – የከተማው አስተዳደር

በሸኮ ከተማ ከ2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ በጀት የከተማውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያደረጉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የከተማው አስተዳደር አስታወቀ። የከተማ ነዋሪዎችን የልማቱ ተጠቃሚ ለማደረግ በሚደረገው ጥረት ልማቱን ለማገዝ የተጀመረው ርብርብ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም ተገልጿል። በቤንች ሸኮ ዞን በሸኮ ወረዳ የሚገኘው የሸኮ ከተማ አስተዳደር በተያዘው በጀት ዓመት በወርሃ ነሐሴ 3/2016 ዓመተ ምህረት ከተመሠረተበት ጊዜ…

Read More

በክልሉ በበጋ መስኖ ልማት በአንደኛ እና ሁለተኛ ዙር ከ95 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳ በተለያዬ ሰብል ለመሸፈን ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም /FSRP/ ጋር በመተባበር የ2017 ዓ.ም የበጋ መስኖ ልማት ላይ ለዞንና ወረዳ ባለሙያዎች የክህሎት ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናው የበጋ መስኖ ሰብሎች አመራረት፣የመስኖ ውሃ አጠቃቀም እንዲሁም በGPS እና GIS አጠቃቀም የመረጃ አመዘጋገብ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእርሻና…

Read More