የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ከፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለዳዉሮና ኮንታ ገቢዎች መምሪያ ለሚገኙ ባለሙያዎች ሥልጠና እየሰጠ ነዉ
በሥልጠናው የተገኙ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የደንበኛ አገልግሎት የታክስ አወሳሰንና አሰባሰብ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ወንዱ ታደሰ እንደተናገሩት ከየካቲት 1 ጀምሮ በክልሉ ሁሉም የገቢ ሰብሳቢ ተቋማት በአንድ የአሠራር ሥርዓት በመታገዝ ወጥ አካሄድ እንዲኖር ይሠራል ብለዋል። በቀጣይም በQR CODE የተመዘገበና የተረጋገጠ የማኑዋል ደረሰኝ በኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ የሚተካ ይሆናልም ስሉ ገልጸዋል። ከታህሣሥ 30 ጀምሮ የታክስ ሪፖርት ከየተቋማቱ በማኑዋል…
