Trendings

የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በኮንታ ዞን እየተሰሩ ያሉትን የልማት ስራዎችን መጎብኘት ጀመረ::

በፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር በዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራ የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን የኮንታ ዞን የጉብኝት ቆይታ የገንጂ ኢሞታ ልዩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመጎብኘት ጀምሯል። ልዑካኑ በትላንትናው ዕለት የዞኑን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት ሪፖርት አዳምጦ ግብረ-መልስ መስጠታቸው የሚታወስ ሲሆን በቀጣይ ቀናትም በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ ሃሳብ አመንጪነት የተገነባውን የጨበራ ዝሆን ዳና ሎጅና የጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ፣…

Read More

በኢፌዲሪ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራው የሱፐርቪዥን ልኡካን ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝቷል።

ሱፐርቪዥን ቡድኑ በተመረጡ 17 የትኩረት መስኮች በተለይም ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራት ላይ ነው በዞኑ ድጋፍና ክትትል ያደረገው። በዚሁ መሠረት የተግባራት አፈፃፀም ያሉበትን ደረጃ እስከ ቀበሌ መዋቅር ድረስ ወርዶ ምልከታ አድርጓል። ልዑኩ በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ አሩሲ አንገላ ቀበሌ በ195 ሄክታር በዘመናዊ መስኖ የለማ የበጋ ስንዴ እንዲሁም በወረዳው የአሩሲ ባላ ቀበሌ በኩታ ገጠም ዜዴ በ72…

Read More
H.E Dr.eng Negash Wagesho

በብልጽግና ፓርቲ የህዝባችን የፖለቲካዊ ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እያደገ መጥቷል፦ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የክልሉን ሁለት ዓመት ከመንፈቅ የስራ እንቅስቃሴ ከሚዲያዎች ጋር ቆይታ አድርጓል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖለቲካና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን እና የፍትሀዊነት ጥያቄዎችን ተከትሎ የተመሰረተ ክልል መሆኑን ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገልጸዋል ፡፡ ክልሉ የብልጽግና ትሩፋት ሁነኛ መገለጫ ነዉ ያሉት ርዕሰ መስተዳደሩ በብልጽግና ፓርቲ ባለፉት…

Read More

በአሳታፊ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮግራም የአርሶአደሩን ኑሮ ለማሻሻል በተሰራው ስራ አዎንታዊ ውጤት ተመዝግቧል። አቶ ማስረሻ በላቸው

በክልሉ ሁለት ወረዳዎች ሲተገበር የነበረው የአሳታፊ አነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮግራም ምዕራፍ ሁለት በእንግሊዝኛው (PASSDIP-II) መዝጊያ መርሀግብር የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውና ለሌሎች የባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። ፕሮግራሙ ከ7 ዓመታት በፊት በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ እና ጌና ወረዳ ሁለት ቀበሌያትን በማቀፍ በአነስተኛ የውሃ መስኖ አውታር ግንባታ የአርሶአደሩን ኑሮ በማሻሻል…

Read More

የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማውረስ የሴቶች ሚና ከፍተኛ በመሆኑ የመሪነት ሚናቸውን አጠናክረው ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ

” ሴቶችን እናብቃ! ሰላምን እናስፍን! ልማት እናረጋግጥ!” በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ በሀገራችን ለ48 ጊዜ አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶች ህፃናት ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ አስተባባሪነት የቴፒ ብዝሃ ማዕከል የክልል ሴክተር መስሪያቤቶች በጋራ አክብረዋል። በውይይት መድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ኃላፊ ክብርት ወይዘሮ ገነት…

Read More

በየአካባቢው ያለው የወርቅ ማዕድን ሀብት ለህዝብ በሚጠቅም መልኩ መሰራት ይገባል።ዶክተር ፍጹም አሰፋ

የፈዴራል ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ በምዕራብ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ እየተሰሩ ያሉትን የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ ቡድኑ በቤሮ ወረዳ በተለያዩ አካባቢ እየተሰሩ ያሉ የሌማት ትሩፋት፣ በጀባ ከተማ ተጨማሪ የትምህርትና የጤና ጣቢያ ግንባታ፣ የወርቅ አምራች ማህበራት የስራ እንቅስቃሴና ሌሎች የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝ በቤሮ ወረዳ ጀባ ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ የተሰሩ የድሮንና የተለያዩ የፈጠራ ስራዎች…

Read More

በክልሉ ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ዶክተር ፍጹም አሰፋ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ። ዶክተር ፍጹም አሰፋ ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመጎብኘት የድጋፍና ክትትል ሥራ በማድረግ ላይ ናቸው። ሚኒስትሯ እንደተናገሩት የምልከታው ዋና ዓላማ በክልሉ አጠቃላይ በልማት የታቀዱ ስራዎች ምን ደረጃ…

Read More

በፓርቲው የተገኙ ውጤቶች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉና ቀጣይ ግቦች እንዲሳኩ ሚናቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ የኮንፈረንሱ ተሳታፊዎች ተናገሩ።

“ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የታርጫ ማዕከል የመንግስት ሰራተኞች አመራሮችና አባላት የመሠረታዊ ድርጅት ኮንፈረንስ በድምቀት ተካሂዷል። በኮንፈረሱ የተሳተፉ የታርጫ ማዕከል የክልል ቢሮ አባላትና አመራሮች በባለፉት ሁለት አመት ከግማሽ የምርጫ ዘመን በብልፅግና ፓርቲ የተገኙ ውጤቶች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉና ቀጣይ ግቦች እንዲሳኩ ሚናቸውን በአግባቡ እንደሚወጡ ተናግረዋል። በክልሉ በግብርና ዘርፍ፣ በቱሪዝም፣ በማዕድንና…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ።

ለተጨማሪ መረጃዎች በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተላሉን በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/ ድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications በትዊተር twitter.com/sweprs በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi በቴሌግራም https://t.me/Debubmierabበዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication

Read More

የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ እየተሰሩ ያሉትን የልማት ስራዎችን ጎበኘ ።

በፕላንና በልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር በዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራ የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ ግብርና ልማት ስራ ጃንቹ የመዝ ክላስተር እርሸ፣ በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አቢይ አህመድ መሠረተ ድንጋይ ተቀምጦ ወደስራ የተገበውን የደንቢ ገበታ ለትውልድ የፕሮጀክት አፈፃፀም ያለበት ደረጃ እና በሌማት ትሩፋት ውጤቶችአንዱ አካል የሆነው የማር ምርት ተመልክቷል። በደቡብ ቤንች በ200 አርሶአደሮች…

Read More