Trendings

የክልሉ ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የጤና ተቋማት አገልግሎት ብቃት ማሳደግ ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የክልሉ መንግስት ረዳት ተጠሪ አሳሰቡ።

በክልሉ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አተገባበርን ለማሻሻል የሚመክር መድረክ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ መንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ አምራች እና ጤናማ ማህበረሰብ የመገንባት ሂደት ስኬታማ ሊሆን የሚችለው የጤና ተቋማት አገልግሎት እና አደረጃጀት ሲገነባ ነው። ስለሆነም በክልሉ በየደረጃ የሚገኙ የመንግስት መዋቅሮችና አደረጃጀቶች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች የዘርፉን ሥራ ውጤታማ ለማድረግ ርብርብ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ከኦሮሚያ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ጋር የትብብር ስነድ ተፈራረመ

የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል መንግሥት፤ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችል የጋራ ውይይት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የክልሉ የካቢኔ አባላት በተገኙበት አድርገዋል። በሁለቱ አጎራባች ክልሎች ለዘመናት የዘለቀው ጠንካራ ማህበራዊ መስተጋብር እንዲሁም የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዳለ ያወሱት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ይህን መልካም ግኑኝነት ወደ ልማት…

Read More

ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢቢሲ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ዋና ስራ-አስፈፃሚና ከሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በክልሉና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን መካከል ያለውን ግንኝነት ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ። ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ኢቢሲ ህዝብና መንግሥትን በማቀራረብ እንዲሁም ከህዝብ የሚነሱ ጥያቄዎችን ሚዛናዊ…

Read More

“ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና!”

“ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ አባላት ኮንፈረንስ ከመሠረታዊ ድርጅት እስከ ክልል ከመጋቢት 8-14 /2016 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል። በክልል በሁሉም ዞን ፣ወረዳ ፣ከተማ እና ቀበሌ /መሠረታዊ ድርጅት እንዲሁም በክልል ማዕከል የማጠቃለያ ፣ የተሳካ፣ ደማቅ እና በዓይነቱ ልዩ የሆነ የአባላት ኮንፈረንስ ለማድረግ የቅድመ-ዝግጅት ስራ የተሰራ ይገኛል። ፓርቲያችን በስድስተኛው…

Read More

በክልሉ በመደማመጥ፣ በመከባበርና በመመካከር የተረጋጋ የፖለቲካ ስነ- ምህደር መፍጠር መቻሉን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ

የፌዴራል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከወከላቸው ህዝብ ጋር ያደረጉት የውይይት ግብረ-መልስ ለክልሉ ካቢኔ አካላት በቦንጋ ከተማ አቅርበዋል። በመድረኩ በክልሉ የተጀመሩ የሠላምና ፀጥታ ንቅናቄ መድረኮች ውጤታማ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተመልክቷል ፡፡ በክልሉ የጤናና የውሃ ፕሮጀክቶችን ለማንቀሳቀስ እና በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ለመጨረስ የሚደረገው ጥረት እጅግ አበረታች መሆኑ ተገልጿል፡፡ የተጀመሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች እና የጋምቤላ ክልሎች በሰላም ግንባታ ዙሪያ ተወያዩ

የምክክር መድረኩ ዋና ዓላማ በሁለቱ ክልል የሚገኙ አዋሳኝ ዞኖችና ወረዳዎች የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮች በጋራ በውይይትና በምክክር በመፍታት ቀጠናው የተረጋጋና የልማት አካባቢ ለማድረግ የታሰበ ነው :: ከዚህ ጋር ተያይዞ በቀጠናው አልፎ አልፎ የሚስተዋለውን የግድያና ዝርፊያ ችግር ጥቅት ፀረ ሰላም ሃይሎችና ሽፍቶች የሚፈጥሩት ችግር እንደሆነና ሰፊውን ህዝብ እንደማይወክል ታውቆ ሰላማዊና አጥፊ ሰዎችን በመለየት ችግር ፈጣሪዎችን ብቻ ተከታትሎ…

Read More

ትኩረት የሚያስፈልገዉ የካቲላ (Amaranth) ሰብል

ኢትዮጵያ የተለያዩ አገር በቀል ዕዉቀት ባለቤት ናት።ይህንን ለሁለንተናዊ እድገት መጠቀም ያስፈልጋል። በግብርና ሲታይ ዘመናዊ ግብርና ከአገር በቀል ዕዉቀት ጋር በማጣመር የመስራቱ ልምምድ እያደገ ነዉ። በሀገራችን በተለያዩ ሥፍራዎች ለምግብነት ቢያገለግልም በአብዛኛው አካባቢዎች እንደ አረም የሚታየው በሳይንሳዊ ስሙ አማራንተስ (ካቲላ) የሚባለው ሰብል በስፋት እንደ ምግብ ይጠቀሙ ዘንድ የተለያዩ ጥረቶች ቢጀምርም አጥጋቢ ውጤት አልታየበትም። ካሉ በርካታ የምግብ ዓይነቶች…

Read More

መድሐኒታማና መዓዛማ ቅመማ ቅመሞች ለተሻለ ኢኮኖሚ                                     

ኢትዮጵያ ሀገራችን የብዙ ዓይነት ዕፅዋት መገኛ መሆኗንና ለእነዚህ ዕፅዋት ዓይነቶች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸው መዓዛማና መድሃኒታማ የቅመማ ቅመም ዝርያዎች ትኩረት በመስጠት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ሊያበረክቱ በሚችሉ ሁኔታ ጥቅም ላይ ማዋል ይገባል። የመድሐኒታማና መዓዛማ ቅመማ ቅመም ዕፅዋቶች አመራረትና ጥቅም በተለይም የበሶቢላ፣ ሚንት(ናና)፣ ጦስኝ፣ ሮዝመሪ(ስጋ መጥበሻ)፣ የሴጅ፣ኮሰረት እና ሎሚ አመራረትና አጠቃቀማቸው በማሻሻል የተሻለ ኢኮኖሚ ማግኘት ይቻላል። ኢትዮጵያ በተለያዩ ስነ-ምህዳር…

Read More

በክልሉ በተለያየ ምክንያቶች ግንባታቸው የተጓተቱ ፕሮጀክቶች ደረጃ በደረጃ ለማጠናቀቅ ይሰራል – ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ::

የታርጫ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃና ሳንቴሽ ፕሮጀክት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የአከባቢው ነዎሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል። መንግሥት የዜጎችን ፍላጎት ለማሳለጥ በያዘው ቁርጠኛ አቅም ካለው ውስን ሀብት በመመደብ የህብረተሰቡን የልማት ጥያቄ በተግባር እየፈታ ነው ያሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ ማጠናቀቅ እና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን መጀመር የብልጽግና ፓርቲ አይነተኛው መገለጫ ነው ስሉ ተናግረዋል።…

Read More

መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የጀመረው ስራ ዳር እንድደርስ የሁሉም ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።

በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ከ8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሸካ ግሪን ላንድና ማሻ ጃንግል ቡናና ቅመማቅመም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ያስገነቡት ትምህርት ቤት ተመረቀ። በማሻ ወረዳ የሻ አካኮ ቀበሌ 8.4 ሚሊዮን ብር ወጪ የሸካ ግሪን ላንድና ማሻ ጃንግል ቡናና ቅመማቅመም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለቤቶች በአቶ ግደይ በርሄና አቶ መብራቴ ኪዳኔና ከእኔ ቤተሰቦቻቸው ያስገነቡት 8…

Read More