Trendings

የክልሉ የምግብ ስርዓትና ስርዓተ ምግብ ፕሮግራም የ2016 በጀት የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ተገመገመ::

በግምገማው ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ መቀንጨርን ለመከላከል በምግብና ስርዓተ ምግብ በብዝሃ ሴክተሮች በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል ብለዋል። በክልሉ ከ2014 ዓ/ም ጀምሮ የሰቆጣ ቃልኪዳን ፕሮግራም በስምንት ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ የተናገሩት አቶ አልማው በፕሮግራሙ አባል የክልል ቢሮዎች የተሳተፉበት…

Read More

ለክልሉ ጂምናስቲክ ልዑካን ቡድን አቀባበል ተደረገለት::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን በመወከል በኢትዮጵያ ጂምናስቲክ ሻምፒዮና ውድድር ላይ ተሳትፈው ስምንት መዳልያዎችንና አንድ ዋንጫ በማግኘት ውድድሩን ያጠናቀቀው ልዑካን ቡድን ቦንጋ ከተማ ሲደርስ አቀባበል ተደርጎለታል። በአቀባበል መርሐግብሩ ላይ የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክት ኃላፊና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አህመዲን አወል፣ የክልሉ ጂምናስቲክ ፌደሬሽን ም/ፕሬዝዳንት አቶ አንተነህ አየለ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።…

Read More

በክልሉ ኦንኮሰርኪያሰስ፣የተላለፊ ዝሆነና የጊኒ ወርም በሽታዎችን ለማጥፋት በተቀናጀና በተጠናከረ መልኩ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከካርተር ሴንተር ጋር በመተባበር የተቀናጀና የተጠናከረ የኦንኮሰርኪያሰስ እና የተላላፊ ዝሆኔ እንዲሁም የጊኒ ወርም በሽታዎች ማጥፊያ ፕሮጀክት የአጋር አካላት ውይይት በሚዛን ከተማ አካሂደዋል። በውይይቱ የኦንኮሰርኪያሲስ፣ተላለፊ ዝሆኔ እንዲሁም የጊኒ ወርም በሽታዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርበው ከተሳታፈዎች አስተያየት ተነስተው ሰፋ ያለ ውይይት ተካሂዶበታል። የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትልና የፕሮራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ…

Read More

ለሁለት ቀናት በቴፒ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የክልልና የዞን ምክር ቤቶች የጋራ የምክክር መድረክ ተጠናቋል

በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና አፈ-ጉባኤ ክቡር አቶ ወንድሙ ኩርታ የምክር ቤቶች አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መጥተዋል ብለው የታዩ መልካም ተሞክሮዎችን በማስፋት በቀጣይም ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ ጠንክሮ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ምክትል አፈ- ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፀሀይ ደርጫ በበኩላቸው የጋራ ምክክር መድረኩ በየደረጃው ያሉት ምክር ቤቶችን አቅም…

Read More

ሠላም ለሀገሪቱ ብልጽግና ጉዞ መረጋገጥ ከየትኛውም አጀንዳ በላይ በመሆኑ የኃይማኖት ተቋማት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል፦አቶ አንድነት አሸናፊ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ”ለክልሉ ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ግንባታ የኃይማኖት ተቋማት ሚና”በሚል መሪ ቃል መንግሥትና የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ፎረም ምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ ሀገራችን ኢትዮጵያ ባለፉት ዘመናት በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁማ አንደሀገር እንዲትቆምና በክልላችንም የነበሩ የተለያዩ ችግሮችን ተሻግረን በሀገር ደረጃ…

Read More

አስፈጻሚ ተቋማት የዞኑን ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት በሚያስችሉ ተግባራት ላይ እንዲያተኩሩ ተጠየቀ።

የሸካ ዞን ምክርቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ በስሩ የሚከታተላቸዉን የአስፈጻሚ አካላት የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት የአፈፃፀም ሪፖርት በሸካ ዞን ማሻ ከተማ ገምግሟል ። መድረኩን የመሩት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ በወቅቱ እንደገለጹት በግማሽ ዓመቱ የታዩትን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠልና ድክመቶችን በማረም በህብረሰቡ ተጠቃሚነት ላይ በትኩረት መስራት ያስፈልጋል ብለዋል። ዋና አስተዳዳሪው ከግብዓት ገንዘብ አሰባሰብ ጋር…

Read More

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በመፋጠን ላይ ነው::

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሂደት በመፋጠን ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ገለጸ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ እንዳለ አሰፋ÷ በኢትዮጵያ በርካታ አካባቢዎች የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል፡፡ ከነዚህ መካከል በ926 ሚሊየን ብር ወጪ እየተከናወነ የሚገኘው የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ አንዱ መሆኑን ተናግረው፤ የግንባታ ሒደቱ 54 በመቶ መድረሱን ጠቁመዋል፡፡ በተለያዩ አካባቢዎች…

Read More

በክልሉ የሲኦሲ(COC) እና ፈተና ማረምያ ፖርታል ማሽን ለምቶ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።

ሪፖርታዥ በክልሉ የሲኦሲ(COC) እና ፈተና ማረምያ ፖርታል ማሽን ለምቶ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። በአለም ላይ በየጊዜው አዳዲስ የቴክኖሎጂ እና የፈጠራ ስራዎች ብቅ ብቅ ማለት ከጀመሩ ሰነባብቷል፡፡ ይህንን ተከትሎ  በቀጣይም በኢትዮጵያ ሀገራዊ ብልጽግናን ያረጋግጣል ተብሎ ከተለዩት ዘርፍ አንዱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ ነው፡፡ለዚህም ሀገራችን ኢትዮጵያ አለም በቴክኖሎጂ የደረሰበትን ደረጃ በመገንዘብ የቴክኖሎጂ ዲጂታላይዘሽን ማዕቀፍ ውስጥ በማስገባት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር…

Read More

በክልሉ በሺሽንዳ እና በደካ ከተማ አስተዳደሮች ህዝባዊ ውይይት መካሄድ ተጀምሯል::

በሺሽንዳ እና በደካ ከተማ አስተዳደርሮች ከተለያዩ ማህበራዊ መሠረቶች ከተወጣጡ ማህበረሰብ ጋር ከተማ አቀፍ ውይይት እየተካሄደ ነው። ህዝባዊ ውይይቱ ምልዓተ ህዝቡ ስለአጠቃላይ ሀገራዊ ፖለቲካ ፣ኢኮኖሚያዊ ፣ማህበራዊ ና የሠላም ሁኔታ ላይ በበቂ ሁኔታ ከመንግስት ጋር በመወያየት ለመፍትሔው የጋራ ርብርብ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑም ተገልጿል። በውይይቱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት…

Read More

ሁሉን አስተሳሳሪ ገዥ ትርክት በመገንባት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን አውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው፣ አቶ ጥላሁን ከበደ::

ሁሉን አስተሳሳሪ ገዥ ትርክት በመገንባት ጠንካራና የበለፀገች ኢትዮጵያን አውን ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሠለምና ሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል መሪ ሀሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚዛን አማን ከተማ ህዝባዊ ዉይይት ተካሂዷል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል…

Read More