በመሠረተ ልማት ዘርፍ በክልሉ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ።
የተከናወኑ ተግባራትን ለምክርቤቱ ያቀረቡት ርዕሰ መስተዳድሩ በመሠረተ ልማት ስራዎች የሚያበረታቱ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል ። መንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች፤ በሚዛን ዲስትሪክት 56 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ለመስራት ታቅዶ 3 ፕሮጀክቶች (25 ኪ/ሜ)፣ በታርጫ ዲስትሪክት 50ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ለመስራት ታቅዶ 2 ፕሮጀክቶች (38 ኪ/ሜ) እንዲሁም በቦንጋ ዲስትሪክት ከ (542ኪ.ሜ) የመንገድ ግንባታ ሥራ ፕሮጀክቶች ውስጥ 72 ኪ.ሜ ለመስራት…
