Trendings

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገር ህልውና ጉዳይ በመሆኑ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገር ህልውና ጉዳይ በመሆኑ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል ሲሉ በአክሱም ከተማ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ። ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነቷን በውል ባልታወቀ ምክንያት እንዲታጣ ተደርጓል። የባህር በር ማጣት የብዙዎች ቁጭት ሆኖ ቆይቶ አሁን ላይ የትውልድ ጥያቄና የሀገር የህልውና ጉዳይ በመሆኑ ምላሽ እንዲያገኝ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ይታወቃል። የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የህልውና…

Read More

በሶላር ዘርፍ የተሰማራው የቻይና ኩባንያ ምርቱን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀምሯል:- ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)

“ጎበዝ” የተሰኘ የቻይና አምራች ድርጅት የሶላር ምርቶችን ከዚህ ወር ጀምሮ ለውጪ ገበያ ማቅረብ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) አስታወቁ። ኮሚሽነሩ ለኤፍ ኤም አዲስ 97.1 እንደተናገሩት ድርጅቱ በሶላር ዘርፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመስራት በሶስተኛው “ኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ ፎረም” ላይ ስምምነት የፈረመ ነው። ድርጅቱ 250 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ፈሰስ በማድረግ በስምንት ወራት ውስጥ ሙሉ በሙሉ…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠልና ክፍተቶችን በማረም የሀገሪቱን ልማት የሚያስቀጥል ፓርቲ ነው፦ አቶ ተመስገን ከበደ

በሸኮ ከተማ አስተዳደር”የጉባ ብስራቶች የመደመር ትሩፋቶች”በሚል ህዝባዊ ውይይት አየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያዊ ክልል የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ በንግግራቸው እንደገለፁት በብልፅግና ፓርቲ መሪነት በሀገራችን በርካታ ተግባራት ከማከናወንም ባለፈ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠልና ክፍተቶን በማረም የሀገሪቱን ልማት የሚያስቀጥል ፓረቲ ነው ብለዋል ገልፀዋል። ፓረቲው ህዝቡ የራሱ አሻራ በሆነው በጋራ እንዲወያይ ካደረገው ውስጥ የህዳሴ ግድብ አንዱ መሆኑንና…

Read More

የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግስት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ቃል በቢፍቱ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ መቱ አኩ በመክፈቻ ንግግራቸው የውይይቱ ዋና አላማ የህዝብ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ለመመለስ መሰረት ያደረገ እንደሆነ በመግለፅ ሀገራችን በመደመር መንግስት እሳቤ በመመራት በርካታ ውጤቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች በማለትየመደመር መንግስት ከህዝብ የተወለደ በመሆኑ ህዝብን በማዳመጥ የተጎደሉ ነገሮች ላይ ቤተሰባዊ ውይይት በማድረግ የሚመልስና የሚፈታ ነው ብለዋል። አክለውም…

Read More

የቀደምት ዳውሮዎች ችሎት አዳራሽ የነበረው “ካቲ ሁሉቆ” ዋሻ

ካቲ ሁሉቆ ዋሻ በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሣ ወረዳ ሎማ ሻምቢ ቀበሌ የሚገኝ ሲሆን ከወረዳው ዋና ከተማ በስተ ደቡብ ምዕራብ በ 25 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ከ 18ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ነገስታት ማህበራዊ፣ አስተዳደራዊ እና ሌሎች የእምነት ጉድለት የፈፀሙ ግለሰቦችን ምህረት የሚሰጡበት ስፍራ እንደሆነ የታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ። አጥፊዎች ምህረት ለመቀበል ሲመጡ በመግቢያው በር በኩል መጥተው ከንጉሱ…

Read More

በህዝብ ውይይቶች የተሻሉ ተግባራት እውቅና የሚሰጥባቸው ክፍተቶችን ለማረም ግብዓት የሚገኝበት መሆኑ ተጠቆመ።

በሲዝ ከተማ አስተዳደር”የጉባ ብስራቶች የመደመር ትሩፋቶች”በሚል ህዝባዊ ውይይት አየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያዊ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ እንደገለፁት በብልፅግና በፓርቲያችን መሪነት በሀገራችን በርካታ ስራዎች የተሰሩበት፣በቀጠናው ተፅዕኖ ፈጣሪ መሆን ያስቻለ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ማሻሻልና ከድህነት የማላቀቅ ስራ በስፋት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። መንግስት በሁሉም ደረጃ የሀገራችንን መልካም ገፅታ ሊያሳዩ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ፣የመጀመር…

Read More

በመደመር አስተሳስብ የሚመራዉ የመደመር መንግስት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከገባችበት ውስብስብ ችግር እያላቀቀ ተጨባጭ ድሎችን እያስመዘገበ ነዉ:-አቶ የሺዋስ ዓለሙ

”የጉባ ብስራቶች፣የመደመር መንግስት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ቃል ህዝባዊ የዉይይት መድረክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ አውራዳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በህዝባዊ የውይይት መድረክ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ አለሙ እንደገለጹት ፤ሀገር የምትመራው በመደመር መንግስት አስተሳሰብ ነው። ሀገሪቱን የሚመራው የመደመር መንግስት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከገባችበት ውስብስብ…

Read More

የጉባ ብስራቶችና የመደመር መንግስት ትሩፋቶች ላይ በህዝብና በመንግስት ቅንጅት የመጣው ለውጥ የሀገራችን ከፍታ ያሳየ ነው ተባለ

በሸካ ዞን ማሻ ከተማ ወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተማ አቀፍ የህዝብ ውይይት መድረክ መካሄድ ጀምረዋል። በመድረኩ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የማሻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አንዷለም ጌታቸው የጋራ ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚገባ ጠቁመዋል። ‎‎‎‎‎‎‎በውይይት መድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ…

Read More

ጉባ የኢትዮጵያውያን ትግስት ፣አንድነት ና የማይበገር መንፈስ የታየበት ስፍራ ነዉ ሲል አቶ አቶ ኢብራሂም ተማም ተናገሩ

የጉባ ብስራቶችና የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች በሚል መሪ ቃል በገሣ ጫሬ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም የብልጽግና ፓርቲ መንግሥት ሆኖ አገሪቱን ማስተዳደር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎች እያከናወነ ይገኛል። ጉባ የኢትዮጵያውያን ትግስት ፣አንድነት ና የማይበገር መንፈስ የታየበት ስፍራ ነው በማለት ብስራቱ የጨለማ…

Read More

“የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሀሳብ በሲዝ ከተማ አስተዳደር ህዝባዊ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል።xfcs

ህዝባዊ ውይይቱ በመንግስትና በህዝብ ትብብር የተሰሩ በርካታ ሥራዎችን እና የተመዘገቡ ውጤቶችን ለማጠናከር፣ እንዲሁም የህዝብን ተሳትፎ ይበልጥ ለማረጋገጥ እንዲሁም ጠቃሚ ግብዓት ለማግኘት ታሳቢ ያደረገ እንደሆነ ተጠቁሟል። በውይይቱ የከተማው የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶችና ሴቶች፣ የንግዱ ማህበረሰብ ፣የሃይማኖት አባቶችን፣ ባለሀብቶችና ምሁራንን ጨምሮ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ተሳትፈዋል። በውይይት መርሃ-ግብሩ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ ፣ የቤንች ሸኮ…

Read More