Trendings

በክልሉ ያለውን ሰላምና ፀጥታ በዘላቂነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ስራዎችን በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ

ርዕሰ መስተዳድሩ በምዕራብ ኦሞ ዞን ስላለው ወቅታዊ የሠላምና ፀጥታ ጉዳይ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ጋር የውይይት መድረክ በሚዛን አማን ከተማ አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ በምዕራብ ኦሞ ዞን ከሚገኙ ከአራት ወረዳዎች የተውጣጡ አመራሮችና የሀገር ሽማግሌዎች ተሳትፈዋል። በምዕራብ ኦሞ ዞን የአርብቶ አደር አካባቢዎች አልፎ አልፎ የሚከሰተውን የእርስ በርስ ግጭት በዘላቂነት ለመፍታት በየደረጃው የሚገኙ አካላት በቅንጅት መስራት አለባቸው ብለዋል።…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቡና የቱሪዝም ማዕከል እንዲሆን በልዩ ትኩረት ይሰራል ተባለ

የክልሉ ደን፤ አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ከFOLUR ፕሮጀክት ከክልሉ ቡና ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ጋር በመተባበር የቡና ምርታማነት ማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አማካሪ እና የግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዮሐንስ መላኩ፤ በክልሉ ቡና እና የቅመማቅመም ምርቶች የማኅበረሰቡን ኑሮ ከመቀየር ባሻገር ለኢኮኖሚ…

Read More

የተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤዎች በቤንች ሸኮ ዞን የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው አፈ-ጉባኤዎች የጋራ ፎረም መድረክ ላይ እየተሳፈ የሚገኘው የተለያዩ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤዎች በክልሉ በቤንች ሸኮ ዞን የልማት ስራዎችን ጉብኝት እያደረገ ይገኛል፡፡ ከትላንትና ጀምሮ በክልሉ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ምልከታ ማድረግ የጀመረው የክልልና ከተማ አስተዳደር የአፈጉባኤዎች ቡድን በዛሬ በቤንች ሸኮ ዞን እየተሰራ ያለውን የጠቅላይ ሚንስትሪ ዶክተር አብይ…

Read More

gbhtg

ሞዴል አርሶ አደር ደነቀ ሳኒሞ ነዋሪነታቸው በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ ወረዳ ኤላ ባቾ ቀበሌ ሲኾን ከረዥም ጊዜ ጀምሮ በንብ ማነብ የግብርና ዘርፍ ሥራ መሰማራታቸውን ይገልፃሉ። ምንም እንኳን ንብ ማነብ ከጀመሩ ረዥም ጊዜ ቢኾናቸውም የተሟላ የመንግሥት ድጋፍ በወቅቱ ስላልነበረ ተገቢውን ጥቅም እያገኙ እንዳልነበረ በማስታወስ አሁን ላይ መንግሥት እያደረገ በሚገኘው ድጋፍ ምርታማነቱ በዕጥፍ ጨምሮ ውጤታማ መኾናቸውን ተናግረዋል።…

Read More

በክልሉ በዘመናዊ መንገድ የቡና ምርታማነት በማሳደግ የማኅበረሰቡን ኑሮ ለመቀየር እና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት መሥራትን ይጠይቃል-ኢንጂነር አስራት ገብረማርያም (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የደን፤ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ FOLUR ፕሮጀክት ከክልሉ ቡና ሻይና ቅመማ፤ ቅመም ባለስልጣን ጋር በመተባበር የቡና ምርታማነት ለማሻሻል ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ደን፣ አከባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አስራት ገብረማሪያም (ዶ/ር) ክልሉ እምቅ በተፈጥሮ ሀብቶች የሚታወቅ በሀገር ደረጃ ግንባር ቀደም…

Read More

በፕላን የተሰሩ የገጠር ማዕከላት ለዘላቂ የከተማ ልማት ምሶሶ ናቸው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

የተቀናጀ የገጠር ማዕከላት ልማት የንቅናቄ መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት ሚኒስትሯ በፕላን የተሰሩ የገጠር ማዕከላት ለዘላቂ የከተማ ልማት ምሶሶ መሆናቸውን ተናግረዋል። የመንገድ ግንባታን ከገጠር ቤቶች አቅርቦት ጋር በማሳለጥ፣ የባለሙያዎችን አቅም በመገንባትና የተቀናጀ አሰራርን በመፍጠር የገጠር ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል። መንግሥት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳው የጎላና ከሰብዓዊ መብቶች መካከል…

Read More

የባሕር በር ጥያቄ የውስጥ ልዩነቶችን የሚሻገር የትውልድ ጥያቄ ነው

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የውስጥ ልዩነቶችን የሚሻገር የትውልድ ጥያቄ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው የ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ፣ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው። ከምክር ቤት አባላቱ ለሚኒስትሩ ከቀረቡት ጥያቄዎች መካከል፤ ኢትዮጵያ በታሪካዊ ስህተትና ግፍ…

Read More

በተቋሙ የተጀመረው ዓላማ ተኮር ተግባቦት ሥራ የኮሙኒኬሽን ዘርፉን ስኬታማ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ::

በክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በካፋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎችና ቦንጋ ከተማ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሲደረግ የነበረው የድጋፋና ክትትል ግብረ-መልስ ሪፖርት ቀርቧል። መድረኩን የመሩት የድጋፍ ቡድኑ መሪ ወ/ሮ በረከት ኢዮብ እንዳሉት በተቋሙ የተጀመረው ዓላማ ተኮር ተግባቦት ሥራ የኮሙኒኬሽን ዘርፉን ስኬታማ እያደረገ ነው ብለዋል:: የካፋ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አዳሙ እሸቱ የተቋሙን…

Read More

የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ እንዲዘጋጅ እየተደረገ ነው

የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ስርዓተ ትምህርቱን መሰረት ያደረገና የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ እንዲዘጋጅ እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገለጸ። የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ስታንደርድ ማስጠበቅ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ የክልሎችና የከተማ አስተዳደር የትምህርት ቢሮ ተወካዮች በተገኙበት በአዳማ እየተካሄደ ነው። የመድረኩ ላይ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ…

Read More

ቡናን በቴክኖሎጂ በማዘመንና ጥራቱን ጠብቆ ለዓለም ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሸካ ዞን የዘመናዊ ቡና ልማት ኢንሼቲቭ ማስጀመሪያና ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሂዷል ። በመድረኩ በቴፒ ግሪን ኮፊ ስቴት በ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሚጀመረዉ በጠብታ መስኖ እርሻ የሚለማዉ የቡና ኢንቨስትመንት የተመለከተ ማብራሪያ ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል። መንግስት መሰል የልማት ፕሮጀክቶች እውን እንዲሆኑ ላሳየው ቁርጠኝነትና ለከፈለው…

Read More