Trendings

የህይወት ክህሎት እና የስብዕና ግንባታ ላይ በመሥራት ሀገር ተረካቢና ተተኪ ትውልድ እንዲሆኑ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በቴፒ ከተማ ለሚገኙ ወጣቶች የህይወት ክህሎት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የሸካ ዞን ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት በህይወት ክህሎት ዙሪያ ለታዳጊ ወጣቶች የግንዛቤ ማስጨበጫ መስጠት ለስብዕና ግንባታ ያለው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቴፒ ከተማ…

Read More

በበጀት ዓመቱ 9 ወራት የህብረተሰብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ተግባራት መከናወናቸዉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለጸ

‎ቢሮው የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት ስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ ጋዜጣው መግለጫ ስጥተዋል። ‎መግለጫውን የሰጡት የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ወልደማርያም በዛብህ በኢኮኖሚያዊ፤ በማህበራዊ፥ በመሰረተ ልማትና በፍትህና አስተዳደር ዘርፎች የህብረተሰቡን ሁሉ አቀፍ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፎች ተለይተው ተግባራዊ መደረጋቸውን ጠቁመዋል። ‎ግብርና የክልሉ ትልቁ የኢኮኖሚ አቅም በመሆኑ የአርሶ…

Read More

የደመወዝ ማሻሻያውን ተከትሎ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ከመንግስት አመራር ተሰጥቷል

የደመወዝ ማሻሻያውን ተከትሎ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ከመንግስት አመራር ተሰጥቷል የደመወዝ ማሻሻያውን ተከትሎ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንዲወሰድ ከመንግስት አመራር መሰጠቱን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስታወቀ። ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ የሚደረግ መሆኑን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አድርገዋል። የደመወዝ ማሻሻያው ቋሚ…

Read More

bv c

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር፣ የፀጥታ ግብረሃይል መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በክልሉ ዘላቂና አስተማማኝ ሠላም በመገንባት የዜጎችን ሠላማዊ እንቅስቃሴ ለማረጋገጥ መጠነ ሰፊ ተግባራት መከናወናቸውንና በዚህም አዎንታዊ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። በክልሉ በአርብቶአደር አከባቢዎች አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ የውስጥ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በጀት ዓመቱ የስድስት ወራት የፓርቲና የመንግስት ሥራዎች አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራትየመንግሥት እና የብልጽግና ፓርቲ የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነዉ። በአሁኑ ሰዓት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ አፈፃፀም እየቀረበ ሲሆን በመቀጠልም የክልሉ የመንግስት አስፈጻሚ ተቋማት ሪፖርት ቀርቦ ወይይት የሚደረግና ቀጣይ አቅጫዎች እንደቀሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ በግምገማ መድረኩ የክልሉ ሁሉም አመራሮች፣የዞን አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት እና የከተማ አስተዳዳር አመራሮች…

Read More

3ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው 3ኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ መካሄድ ጀመረ። ጉባኤው በዋናነት የአፍሪካ የእምነት ማህበረሰብ ዘላቂ የልማት ግቦች ስኬትን ማፋጠን፣ የአፍሪካ ህብረት አጀንዳ 2063 ለማሳካት እና የአፍሪካ የ2025 የቡድን 20 ሂደት መሳካትን ትኩረት አድርጎ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በጉባኤው ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሃሙድ አሊ…

Read More

89ኛው የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ በዓል ተከበረ

የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር 89ኛውን የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ በዓል በስድስት ኪሎ በሚገኘው የሰማዕታት መታሰቢያ ሐውልት ፊት ለፊት አክብሯል። በበዓሉ ላይ አባትና እናት አርበኞች በመገኘት የአበባ ጉንጉን በማኖር የሰማዕታቱን መስዋዕትነት ዘክረዋል። የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፤ ወጣቱ ትውልድ አያትና ቅድመ አያቶቹ ለሀገር ፍቅርና ለአንድነት የከፈሉትን የሕይወት መስዋዕትነት በማሰብ፣ ሀገሩን…

Read More

ፋይዳ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት የሚሰጥ በመሆኑ እያንዳንዱ ህብረተሰብ መታወቂያውን በመያዝ መገልገል አለበት: አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮዽያ ህዝቦች ክልል የብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማጠናከሪያ መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በማጠናከሪያ መድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ተሰማ ፓርቲው በለውጡ ካመጣቸው በርካታ ስትራቴጂዎች አንዱ ፋይዳ መታወቂያ ነው ብለው ይኸውም አንድ ሰው ራሱ ብቻ መሆኑን የሚያመለክት ዘርፈ ብዙ አገልግሎት ያለው መሆኑን ገልፀዋል። አቶ በላይ አክለው ይህ…

Read More

የስራ እድል ፈጠራን በተመለከተ

በተያዘው በጀት ዓመት ለ4 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እቅድ ተይዟል፡፡ከዚህም ውስጥ 700 ሺህ ለሚሆኑት የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ለመፍጠር እቅድ የተያዘ ሲሆን፤ ባለፉት ሶስት ወራት ለሰለጠኑ ለ100 ሺህ ዜጎች በውጭ ሀገር የስራ ስምሪት ተፈጥሯል፡፡ ኮዲንግ እና የመረጃ ትንተናን ጨምሮ በርቀት ስራዎች ደግሞ ለ26 ሺህ ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡

Read More

የናፍጣ አቅርቦት ቀድሞ ወደ ነበረበት ተመለሰ

በኢትዮጵያ የአንድ ቀን የናፍጣ አቅርቦት ከመካከለኛው ምሥራቅ ግጭት በፊት ወደ ነበረበት 9 ሚሊዮን ሊትር እንዲመለስ መወሰኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። በመካከለኛው ምሥራቅ ግጭት ምክንያት የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ መጨመር እና አቅርቦት ላይ መስተጓጎል መፈጠሩ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ የአንድ ቀን የናፍጣ አቅርቦት ወደ 4.5 ሚሊዮን ሊትር ወርዶ ነበር። አሁን የአንድ ቀን…

Read More