ባለፉት 11 ወራት ከ2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን የካፋ ዞን ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ
መምሪያው የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ደረጃ “ሐ” “ለ” እና “ሀ” ግብር ከፋዮች የግብር አሰባሰብ ንቅናቄ መድረክ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ፥ ዞኑ ከሚያመነጨው ኢኮኖሚ ግብርን በተገቢው በመሰብሰብ የህዝቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ እየተሰራ ነዉ ብለዋል። ለተግባራዊነቱም በዘርፉ የሚስተዋሉ ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠርና…
