በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ለመተካት የሚያከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል። በሁለቱ ምክር ቤቶች…
