Trendings

53ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 53ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው መደመር የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በአዋጅ ቁጥር 1294/2015 መሠረት ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ የሚቋቋም ሲሆን በዘርፉ ወጣቶችን ለማሰልጠንና ለሀገር ግንባታ ወሳኝ የሆኑ ምሁራንን ለማፍራት የሚሰራ ነው፡፡ ደንቡ የዩኒቨርሲቲውን ተግባርና ሃላፊነት…

Read More

የቆላማ አከባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶችን ከመንግሥት መደበኛ ተግባራት ላይ ማስተሳሰር ይገባል፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአርብቶአደርና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ፥ ምዕራፍ ሁለት የቆላማ አከባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ የእስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት አካሂዷል። በመድረኩ የ2018 በጀት ዓመት ዝርዝር ዕቅድ በፕሮጀክቱ አስተባባሪ አቶ ደረጀ በቀለ ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በፕሮጀክቱ የሚከናወኑ ተግባራትን ከመንግሥት መደበኛ ተግባራት ላይ ማስተሳሰር እንደሚገባም ነው የእስትሪንግ ኮሚቴ ሰብሳቢ የክልሉ…

Read More

የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዲዮን ሳር በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ

የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዲዮን ሳር በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጊዲዮን ሳር ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው የኢትዮጵያ እና እስራኤልን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይቶችን ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለቶኪ በአ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለቶኪ በአ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ ለዳውሮ ብሄር የዘመን መለወጫ (ቶኪ-በአ) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ክልሉ የበርካታ ብሄረሰቦች መኖሪያ፣ የብዝሀ ማንነት መገለጫ ኅብረ ብሄራዊ ክልል እንደሆነ በመግለጫው የጠቆሙት ርዕሰ መስተዳድሩ ከእነዚህም ውስጥ ቶኪ በአ አንዱ መኾኑን ጠቁመዋል። የቶኪ…

Read More

መንግስት ለዜጎች ምቹና ተስማሚ አካባቢ ለመፍጠር እና የዜጎችን ህይወት ለመቀየር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል:-ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በቦንጋ ከተማ “ጽዱ ኢትዮጵያን ባህል እናድረግ ” በሚል መሪ ቃል ክልል አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ እየተካሄደ ነው ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንዳሉት፣መንግስት ለዜጎች ምቹና ተስማሚ አካባቢ ለመፍጠር እና የዜጎችን ህይወት ለመቀየር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ክልሉ በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ እና እንክብካቤ እንደሚታወቅ ጠቅሰው አሁን በ”ጽዱ…

Read More

ሉዓላዊነት እና ድምፅዎ፤ የማይነጣጠሉ የሀገር ምሰሶዎች

ሀገር በዜጎቿ ድምፅና እውቅና የምትጸና ናት። ድምፅ መስጠት “የዚች ውብ ምድር ባለቤት እኔ ነኝ” ብሎ በኩራት የመመስከር ያህል ነው። ሉዓላዊነት በወረቀት ላይ የሚሰፍር ቃል ብቻ ሳይሆን፣ በዜጎች ተሳትፎ የሚረጋገጥ የባለቤትነት ዋስትና ነው። ምርጫ በመራጭና በተመራጭ መካከል የሚደረግ የቃል ኪዳን ትስስር ነው። “እኔ መርጬሃለሁና ልትሰማኝ ይገባል” የሚል የሞራል ልዕልናን በመፍጠር፣ መሪዎች ለሕዝብ ፍላጎት ተገዥ እንዲሆኑ ያስገድዳል።…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የኢፌዲሪ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ሀዋሳ ከተማ ገቡ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾና የኢፌዲሪ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ በነገው ዕለት በሲዳማ ክልል “ህብረብሔራዊ ወንድማማችነት እና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደውን ህዝባዊ የውይይት መድረክ ለመምራት ሀዋሳ ከተማ ገብተዋል። እንግዶቹ ሀዋሳ አለም አቀፍ አየር ማረፍያ ሲደርሱ የሲዳማ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ጋር በሪዮ ዴጄኔሮ ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ኢትዮጵያ እና ቻይና በማንኛውም ሁኔታ የማይለያዩ ሁለንተናዊ ስትራቴጂካዊ አጋሮች መሆናቸውን እንደተናገሩ ሺንዋ ዘግቧል። ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በኮሙኒኬሽን፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ በመሠረተ ልማት፣ በቱሪዝምና በሌሎችም ዘርፎች ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትፈልግ ገልጸዋል። በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የባለብዙ ወገን ግንኙነትና ትብብር በማጠናከር የሁለትዮሽ ግንኙነታቸው ዘላቂ በሆነ መልኩ እንዲያድግ ለማድረግ የሚያስችል…

Read More

የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመረቀ

የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው ዕለት በይፋ መመረቁን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። ሪዞርቱ የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት ሲሆን በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ-በዓላትና የስብሰባ አዳራሾች፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎችና 15.4 ኪሎ ሜትር የሚረዝሙ የእግረኛ መንገዶችን የያዘው የሸበሌ ሪዞርት፤ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር ታሳቢ…

Read More