በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ከ7ሺህ7መቶ በላይ ዜጎች የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል- አቶ ወንዱ ታደሰ
የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት የገቢ አሰባሰብ ስርዓቱን በማዘመን ረገድ አይነተኛ ሚና እንዳለው አቶ ወንዱ ታደሰ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊና የደንበኞች አገልግሎት የገቢ አሰባሰብና አወሳሰን ዘርፍ ኃላፊ ተናግረዋል፡፡ አቶ ወንዱ ታደሰ የደንበኞች አገልግሎት የገቢ አሰባሰብና አወሳሰን ዘርፍ የግብር ከፋዩን መረጃ ዘመኑ በደረሰበት ቴክኖሎጂ በማደራጀትና ቴክኖሎጂ በመጠቀም ዘመናዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በመገንባት የክልሉን መንግስት ወጪ…
