Trendings

በፓሪስ የኢትዮጵያን ቱሪዝም የማስተዋወቅ መርሃ ግብር ተካሄደ::

በፓሪስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በቱሪዝም መስክ የተሰማሩ ባለሙያዎችን እና ተቋማትን ያሳተፈ የቱሪዝም ማስተዋወቅ ኩነት አካሂዷል። በፈረንሳይ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማህሌት ሃይሉ በመርኃ-ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ የበርካታ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ መስህብ ባለቤት መሆኗን ጠቅሰው ሃብቱን ለማልማት ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። የዓለም ቱሪዝም ድርጅት ትንበያን ዋቢ በማድረግም ኢትዮጵያ ከዓለም ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻዎች አንዷ…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን የእግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ተጠናቀቀ::

በሚዛን አማን ከተማ ስቴዲየም ለ11 ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የቤንች ሸኮ ዞን የእግር ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና በቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ ክለብ አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በማጠቃለያው ላይ የተገኙት የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ባስተላለፉት መልዕክት ስፖርት ለአንድ ሀገር ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖሊትካዊ መስተጋብርን በማጠናከር ያለው ጠቀሜታ እጅግ ከፍተኛ እንደሆነ አንስተው ይህንን የበለጠ ማጠናከር እና ማስቀጠል…

Read More

ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ሚያዝያ 1 ቀን 2017 ባደረገው ስብሰባ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊና ዓለማዊ ሁኔታዎችን ገምግሟል፡፡ ኢትዮጵያ ለዘመናት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ስብራቶች ገጥመዋት ነበር፡፡ እነዚህን ስብራቶች በመጠገን ወደ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ እያፋጠነች ትገኛለች፡፡ እስካሁን የጀመረቻቸው ሪፎርሞች እየተሳኩ፤ የወጠነቻቸው ኢኒሼቲቮች ፍሬ እያፈሩ፤ በዓለም አቀፍ መድረኮች ያላት ተሰሚነት እየጨመረ፤ ብሔራዊ ጥቅሞቿን ለማስከበር የምታደርገው ጥረት ውጤት እያስመዘገበ…

Read More

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በተለያዩ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነቶች ተፈራረሙ

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በተለያዩ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነቶች ተፈራርመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊዬቭ ጋር ተወያይተዋል። በአዘርባጃን ባኩ ዛጉልባ ፕሬዚዳንታዊ ቤተ መንግሥት ከተካሄደው ውይይት በመቀጠል፣ ሁለቱ መሪዎች በመከላከያ እና በበርካታ መስኮች በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነዶች የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ መገኘታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። ‎ከተፈረሙ የመግባቢያ ሰነዶች መካከል 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት…

Read More

በባለፉት ለዉጥ ዓመታት ለኢንቨስትመንት ዘርፍ በሰጠው ትኩረትና በፈጠረው ምቹ ሁኔታ በክልሉ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ፦ አቶ ተመስገን ከበደ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ የመጋቢት 24 ፍሬዎችን በማስመልከት በክልላችን ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢንቨስትመንት ዘርፍ በተመዘገቡ ውጤቶች ዙሪያ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል ። የቢሮ ኃላፊው በመግለጫውቸው በሀገራችን መጋቢት 24 /2010 ዓ.ም ከመጣው ሀገራዊ ለውጥ እርምጃዎች አንፃር ከዚህ በፊት በዘርፉ የነበሩ የአሰራር ቅልጥፍናን፣ አዋጅና ደንቦችን በመሻሻሉና እንደሀገር ለዘርፉ ከፍተኛ…

Read More

የኤሌክትሮኒክ ግዥ ሥርዓት ለግሉ ዘርፍ እኩል ዕድል የሚሰጥ ነው። ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ

የመንግሥት የኤሌክትሮኒክ ግዥ ስረዓት ለግሉ ዘርፍ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች እኩል የመወዳደር ዕድል በመፈጠር ፍትሀዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚያደርግ እንደሆነ የኢፌዴሪ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሠረት መስቀሌ ገልጸዋል። ዋና ዳይሬክተሯ አክለው፥ አዲስ የተዘረጋው የመንግሥት የኤሌክትሮኒክ ግዥ ስርዓት በበየነ መረብ የሚከናወንና በግዥ ስርዓቱ ላይ ግልጽነት የሚፈጠር አሰራር መሆኑን ተናግረዋል። የኤሌክትሮኒክ የግዥ የሚከናወንበት ሲስተም አስተማማኝ የደህንነት ዋስትና ያለው…

Read More

ተጠናቅቆ ለአገልግሎት የበቁና ቀጣይ የሚገነቡ ፕሮጀክቶች የብልጽግና ፓርቲ ለህዝብ ጥያቄ የሰጠዉ ምላሽ ማሳያ ናቸዉ፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የህዝብን የልማት ጥያቄ በተገቢው መንገድ ለመመለስ በክልሉ መንግስት የተጀመሩ የተለያዩ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ተናግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን የገለጹት በዳውሮ ዞን ኢሳራ ባሌ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ባኖሩበትና ግንባታው የተጠናቀቀውን የተለያዩ የልማት ስራዎችን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው። ባለፉት ዓመታት የተሰጡ የቤት ስራዎች ተጠናቅቆ እየተመረቁ መሆኑን ያመለከቱት ርዕሰ መስተዳድሩ የተጀመሩ…

Read More

የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪቱን ከማስፋት ባሻገር ዓለም አቀፍ ዕድልን አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት ይሰራል

የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪቱን ከማስፋትና ከማዘመን በሻገር ዓለም አቀፍ የሥራ ገበያው ያለውን ዕድል አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ። በ5ኛው ሀገር አቀፍ ብሔራዊ የሥራ ኤክስፖ አፈፃፀምና የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እና የሥራ፣ሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካን ጨምሮ የደረጃ ዶት ኮም እና የኢትዮ ጆብስ የሥራ…

Read More

ምርታማነትን በማሳደግ የተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ከሁሉም አባላት ይጠበቃል፦አቶ የሺዋስ ዓለሙ

ከተረጂነት ወደ ምርታማት በመሸጋገር የተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ከሁሉም የብልጽግና አባላት እንደሚጠበቅ ተገልጿል ። ከተረጂነት ወደ ምርታማት ወደ ተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነት በሚል መሪ ሀሳብ ቅጽ 1 ቁጥር 6 የልሳነ ብልጽግና ንድፈ ሀሳብ መጽሔት ላይ ከአባላት ጋር ውይይት ተደርጓል። የመወያያ ሰነዱን ያቀረቡት አቶ የሺዋስ ዓለሙ ከተረጂነት ወደ ምርታማት በመሸጋገር የተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ከሁሉም የብልጽግና አባላት…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገር ህልውና ጉዳይ በመሆኑ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል

የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የሀገር ህልውና ጉዳይ በመሆኑ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል ሲሉ በአክሱም ከተማ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ። ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነቷን በውል ባልታወቀ ምክንያት እንዲታጣ ተደርጓል። የባህር በር ማጣት የብዙዎች ቁጭት ሆኖ ቆይቶ አሁን ላይ የትውልድ ጥያቄና የሀገር የህልውና ጉዳይ በመሆኑ ምላሽ እንዲያገኝ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ይታወቃል። የኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ የህልውና…

Read More