የዓለም የቡና ዋጋ በመቀነሱ አቅራቢዎች በእጃቸው ያለውን ምርት በፍጥነት ለገበያ እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ
የዓለም የቡና ዋጋ በመቀነሱ አቅራቢዎች በእጃቸው ያለውን ምርት በፍጥነት ለገበያ እንዲያቀርቡ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን አሳሰበ። ባለስልጣኑ ዓለም አቀፉን የቡና ገበያ ሁኔታና የኢትዮጵያን ቡና ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል። ይህንን የዋጋ መዋዠቅ ተከትሎ፣ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዱኛ ደበላ ለቡና አቅራቢዎች፣ ላኪዎችና አርሶ አደሮች ጥብቅ ማሳሰቢያ አስተላልፈዋል። በተያዘው በጀት ዓመት ሀገሪቱ 1 ነጥብ 5…
