Trendings

ኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት!

መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ አዲስ ትርጉምና ጽኑ ቃል-ኪዳን ተላብሶ ብቅ ያለ፣ ለሀገራችንና ለሕዝቦቿም አዲስ የተስፋ አድማስን የፈነጠቀ ክስተት ነበር። ይህ ዕለት ኢትዮጵያን ተብትቦ ይዞ ከነበረው ውስብስብ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቅርቃር አውጥቶ ወደ ብሩህ መጻኢ ዕድል ለማሸጋገር የተገባ ታላቅ የትውልድ ውል ሆኖ ተመዝግቧል። ከመጋቢት 2010 እስከ መጋቢት 2018…

Read More

ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ አቅራቢነት የቀረቡትን 1/አቶ ፍቅሬ አማን የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ 2/አቶ ነጋ አበራ የክልሉ መንግስት ረዳት የመንግስት ተጠሪ 3/አቶ መንግስቱ መኩሪያ የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትዎርክ ስራ አስኪያጅ ሆነው እንዲያገለግሉ ቀረበውን ሹመት የምክር ቤት አባላት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል ፡፡ በታጠቅ አበበ

Read More

በመጋቢት እና ሚያዝያ 2018 ዓ.ም ወራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።

‎• የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ ‎የመጋቢት ወር በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተመረቁበት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ውስጥ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀዋል። ይህ ማዕከል 40 የላብራቶሪ ክፍሎችን እና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን ጥራት የሚያረጋግጥ የባዮ-ኢኩቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን ያካተተ ነው። ‎በከተማ ልማት ዘርፍ፣ የሚያዝያ ወር በአገልግሎት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ግንባታ ረገድ…

Read More

የምስራቅ አፍሪካ አገራት የባለብዙ ወገን ትብብራቸውን በማጠናከር ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት በጋራ ሊሰሩ ይገባል

የምስራቅ አፍሪካ አገራት የባለብዙ ወገን ትብብራቸውን በማጠናከር ለቀጣናው ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ተመራማሪዎች ገለጹ። በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለው የኃይል ፉክክር በአካባቢው ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር ፈተና እየሆነ መምጣቱንም አመላክተዋል። ምስራቅ አፍሪካ የአውሮፓ መካከለኛው ምስራቅና አፍሪካ የሚተሳሰሩበት ስትራቴጂካዊ ቀጣና ሲሆን፤ የዓለም ፖለቲካዊ ምጣኔ ኃብታዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ መዘውር እንደሆነ ይታወቃል። ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ጋር…

Read More

የክልሉ ምክር ቤት ጉባዔ ከጥር 30/2016 ጀምሮ ሊካሄድ ነዉ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባዔ ከፊታችን ጥር 30/2016 እስከ የካቲት 1/2016 ዓ/ም በታርጫ ከተማ እንደሚካሄድ አስታወቀ። ጉባኤውን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የክልሉ ምክርቤት ዋና አፈ ጉባዔ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ለጉባኤው አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት ስራዎች መጠናቀቃቸውን ተናግረዋል ። በዚህም ለጉባኤው ተሳታፊዎች ጥሪ መተላለፉን አፈጉባዔ ወንድሙ ኩርታ…

Read More

ክልላዊ አንድነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት እና የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ አመት የተግባር አፈጻጸም እየተገመገመ ይገኛል። ክልላዊ አንድነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን አጠናክረው ማስቀጠል እንደሚገባም ነው በአፈጻጸም ግምገማ መድረኩ የተገኙት አመራሮች የገለጹት። የወጣቶችና የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎ ማደግ አንዳለበት የገለጹት አስተያየት ሰጪዎች፥ የተጀመረው የአባልና አመራር ማጥራት እንዲሁም የአቅም ግንባታ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የአደረጃጀት…

Read More

ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በ68 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባዉን የባቹማ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ተመረቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ መንግስት በጀት ከ68 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን የባቹማ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል። የኮሌጁ ግንባታ በ2011 ዓ/ም በቀድሞው የደቡብ ክልል ተጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች የተቋረጠ ሲሆን፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት በ2017 ዓ/ም ውሉን እንደገና በማሳደስ ግንባታውን በድጋሚ በማስጀመር ቅርብ ድጋፍና…

Read More

የክልሉ ንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ከ42.8 ከመቶ ማድረስ ተችሏል ፡፡ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፡፡

ርዕሰ መስተዳድሩ ለክልሉ ምክርቤት ባቀረቡት የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም የክልሉ ንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ከ42 በመቶ በላይ ማድረስ ተችሏል ብለዋል ፡፡ በዚህም ፡- የክልሉን የንጹህ መጠጥ ውሃ ከማሳደግ አኳያ የተሰሩ ስራዎች በክልሉ ካፒታል 4 ነባር ፕሮጀክቶች ግንባታቸው በጥሩ ሂደት ላይ ነው ፡፡ የተቺቢ ንጹህ መጠጥ ዉሃ ግንባታ አፈፃፀም 80%፣ የቦባ ጌጫ 78%፣ የእርምጭ ኩቢጦ አዲስ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አምስቱን የጳጉሜ ቀናት በልዩ ልዩ መርሃ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል – አቶ የሺዋስ ዓለሙ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አምስቱን የጳጉሜ ቀናት በልዩ ልዩ መርሃ ግብሮች ለማክበር ዝግጅት ተጠናቋል – አቶ የሺዋስ ዓለሙ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አምስቱን የጳጉሜ ቀናት በተለያዩ ዝግጅቶች ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ አስታወቁ። ኃላፊው በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት፣ በክልሉ አምስቱ የጳጉሜ ቀናት እያንዳንዳቸው በተሰጣቸው ስያሜና መንፈስ…

Read More