Trendings

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ታሳቢ በማድረግ ሀገራዊ ዕድገትን በሚያስቀጥል አግባብ በጥብቅ ቁጥጥር የሚተገበር ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ

በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን ታሳቢ በማድረግ ሀገራዊ ዕድገትን በሚያስቀጥል አግባብ በጥብቅ ቁጥጥር የሚተገበር መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሺዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሺዴ፤ በመጀመሪያ እና በ2ኛው ምዕራፍ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሂደት ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራ ለመግባት ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን ገልጸዋል። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የውጭ…

Read More

ኢትዮጵያ ጫናዎቹን ወደ ዕድል በመቀየር የሕዳሴ ግድብን አሁን ላለበት ደረጃ አብቅታለች፦ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ

ኢትዮጵያ ጫናዎቹን ወደ ዕድል በመቀየር ታላቁ ሕዳሴ ግድብን አሁን ላለበት ደረጃ አብቅታለች ሲሉ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ ገልጸዋል። የድንበርና ድንበር ተሻጋሪ ሐብት ጉዳዮች ተመራማሪ በዘርፉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪ አምባሳደር ኢብራሒም ኢድሪስ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ በዛሬው የኢቲቪ አዲስ ቀን “የሀገር ጉዳይ” መሰናዶ ላይ ሀሳባቸውን አጋርተዋል። የግድቡ ግንባታ ከመጀመሩ በፊትም ሆነ ከተጀመረ በኋላ ከጎረቤት ሀገራትና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሴክቶሪያል ጉባዔ ተጠናቀቀ::

ቢሮው በሚዛን አማን ከተማ ሲያካሂድ የቆዬውን የ6 ወራት አፈፃፀምና የቀጣይ አቅጣጫዎች እንዲሁም ለተለያዩ የፋይናንስ ህግ ማዕቀፎች ዝግጅት ግብዓት ማሰባሰብ ላይ ያተኮረ ጉባዔ አጠናቋል። ጉባዔው በቆይታው የ2016 በጀት ዓመት የ6 ወራት የአፈፃፀም ሪፓርት በስፋት የተወያየበት ሲሆን በሪፖርቱ በተለይም ሲንከባለል የመጣ የግብዓትና የጡረታ ዕዳ ለማስመለስ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ቢሆኑም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመላክቷል። የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት…

Read More

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል፡ – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት::

128ኛው የዓድዋ ድል በዓል የሰራዊታችንን ድሎችና አኩሪ ገጽታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበርን በተመለከተ እንደተናገሩት ፥ አምና 127ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበርን የሀገር መከላከያ ሰራዊት እንዲያስተባብር ተደርጎ ከፍተኛ በሆነ ሀገራዊ ንቅናቄ በድምቀት…

Read More

በፀጥታና ደህንነት በኢኮኖሚና በፖለቲካው መስክ የተከናወኑ ተግባራት ሀገር አሻጋሪ ናቸው:-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

በፀጥታና ደህንነት በኢኮኖሚና በፖለቲካው መስክ የተከናወኑ ተግባራት ሀገር አሻጋሪ መሆናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው አጋማሽ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመክፈቻ ንግግራቸው፥ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው አጋማሽ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና ሌሎችም መስኮች በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የለውጡ መንግሥት ከተመሠረተ…

Read More

በከተማው ዘላቂ የንጹህ ውሃ ማግኘት በመቻላቸው መደሰታቸውን ነዋሪዎች ገለጹ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን በማጅ ቱም ከተማ አስተዳደር በባስኬት ፈንዴ ፕሮግራም፤ በውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር በውሃ ልማት ፈንዴ በኩል በተገኘ 55 ከመቶ ብድር እና 45 በመቶ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር የወጪ መጋራት ድርሻ የተገነባው የቱም የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አግልግሎት እየሰጠ ይገኛል። ያነጋገርናቸው የቱም ከተማ ነዋሪዎች፥በከተማው ዘላቂ የንጹህ ውሃ ማግኘት በመቻላቸው መደሰታቸውን…

Read More

“ትውልዱ ላይ ሰላምን በመዝራት ረገድ እናቶች የማይተካ ሚና አላቸው” – የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ትውልዱ ላይ ሰላምን በመዝራት ረገድ እናቶች የማይተካ ሚና እንዳላቸው የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ እናቶች ሰላም ወዳድ ማኀበረሰብ የመፍጠር አቅማቸውን በመጠቀም፤ በንግግር የሚያምን ትውልድ ለመፍጠር ይበልጥ እንዲሰሩም ጠይቋል፡፡ “በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የእናቶች ሚና” በሚል ርዕስ የኮሚሽኑ የስርዓተ ጾታ እና አካታችነት አስተባባሪ አበባየሁ ደሳለኝ ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ “እናቶች በውይይት ያምናሉ” ያሉት አስተባባሪዋ፤ በምክክር ሒደቱ…

Read More

የ1447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል ጨረቃ የታየች እንደሆነ ነገ ሐሙስ፤ ካልታየች ደግሞ ዓርብ ይከበራል

የፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ባወጣው መግለጫ፣ የ1447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል የሸዋል ጨረቃ ዛሬ ምሽት ከታየች ነገ ሐሙስ መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበር መሆኑን አስታውቋል። ሆኖም ዛሬ ምሽት ጨረቃ ካልታየች የረመዷን ፆም 30 ቀናት ተሟልቶ በዓሉ የፊታችን ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት እንደሚከበር ጠቁሟል። ፍርድ ቤቱ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን…

Read More

54ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብስባ ውሳኔዎች

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 54ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው በሁለት የፋይናንስ ድጋፍና ብድር ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ለአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ዕቅድ ማስፈጸሚያ የሚውል ከፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ የሰማንያ ሚሊዮን (80,000,000) ዩሮ ብድር ስምምነት ነው፡፡ ሁለተኛው ለአነስተኛ የገጠር ገንዘብ አቅርቦት ማሻሻያ ፕሮግራም የሚውል ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት…

Read More

የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሻሻል የተከናወኑ ተግባራት በተሞክሮነት የሚወሰዱ ናቸው – የዓለም ጤና ድርጅት

ኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማስፋት ያከናወነቻቸው ተግባራት የሚደነቁና በተሞክሮነት የሚወሰዱ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። በዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ቺሳካት እንዳሉት ኢትዮጵያ የዜጎቿን የጤና አገልግሎት ጥራት ተደራሽነት ለማስፋት ያከናወነችው ተግባር የሚደነቅና በተሞክሮነት የሚወሰድ ነው። ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ቺሳካት ለኢዜአ እንደተናገሩት ባለፉት ጥቂት ዓመታት ኢትዮጵያ…

Read More