Trendings

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የራስን ሀብት በራስ ዐቅም ማሳካት እንደሚቻል የሚያሳይ ዐዲስ የፓንአፍሪካኒዝም አብነት ነው፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ታላቁ የኢትዮጵያ ግድብ ከኃይል ማመንጫ ግድብነት ባሻገር በራስ ዐቅም የራስን መሻት ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ዐዲስ የፓን አፍሪካኒዝም አብነት መኾኑን የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዲኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትር ዲኤታዉ አርቲ አፍሪካ ባዘጋጀዉ የአፍሪካ የሚዲያ ዕውቅና መድረክ ዋዜማ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም ማእከልነቷን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በራስ ዐቅም በማሳካት እንደገና ማስቀጠሏን አመልክተዋል፡፡…

Read More

በኮንፈረንስ ቱሪዝም በዓለም ላይ ስሟን የተከለችው አዲስ አበባ እንግዶቿን ተቀብላ ለማስተናገድ ተዘጋጅታለች – ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ

በኮንፈረንስ ቱሪዝም በዓለም ላይ ስሟን የተከለችው አዲስ አበባ እንግዶቿን በድምቀት ተቀብላ ለማስተናገድ ተዘጋጅታለች ሲሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ገለፁ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ አዲስ አበባ በዚህ ወር ከምታስተናግዳቸው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶች መካከል አንዱ የሆነው “ከርሃብ ነፃ አለም” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ጉባኤ ነገ እንደሚጀምር ገልፀዋል። በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ከጥቅምት 26 እስከ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከ700 በላይ ቀበሌዎች የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ በዲጂታል ምዝገባ ሥራ / Online / ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ተግባራትን ለማሳካት እንዲቻል ከ2 ሚሊዮን 443 ሺህ 600 ብር በላይ የሚገመት የኤሌክትሮኒክስ ግዥ መፈጸሙም ተገልጿል ፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊና የወሳኝ ኩነቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ደነቀ እንደገለጹት የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባን በክልሉ በሚገኙ ሁሉም መዋቅሮች ወደ ድጅታል ምዝገባ ሥራ /Online / ውስጥ እንዲገቡ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነው።

መድረኩ “ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፓርቲ” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊና ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማ ፓርቲው በሁሉም ዘርፍ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል ብለዋል። ለጠንካራ ሀገረ-መንግስት ግንባታ ጠንካራ ኢንስፔክሽን ያለው ሚና ከፍተኛ ስለመሆኑ አጽንኦት ሰጥተዋል። ኮሚሽኑ በየደረጃው ባሉ መዋቅሮች ስላከናወናቸው…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የቬይትናም ይፋዊ ጉብኝት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሀኖይ ቬይትናም ይፋዊ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ2025 የፒ4ጂ ቬይትናም ጉባኤ ላይም ይሳተፋሉ። በቆይታቸው ከቬይትናም የፀሃይ ኃይል ማመንጫዎች በማምረት ወደ ውጭ የሚልከውን ቶዮ ሶላር የተባለውን ፋብሪካ ጎብኝተዋል። ድርጅቱ በቅርቡ በሀዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ በመግባት በኢትዮጵያ ሥራ ጀምሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድርጅቱ ከፀሃይ ኃይል…

Read More

የክልሉን ምርትና ማርታማነት ለማሳደግ የምርጥ ዘር አቅርቦት ላይ መጠነ ሰፊ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አቶ ማስረሻ በላቸዉ ገለጹ

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ እንዳስታወቁት፤የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል የግብርና ፓኬጆችን በተገቢዉ ሁኔታ ተግበራዊ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ምርጥ ዘርን መጠቀም ከፍተኛ ዉጤትን የሚያስገኝ በመሆኑ የምርጥ ዘር አቅርቦትን ለማሳደግ እንዲቻል የምርጥ ዘር ድርጅትን በማቋቋምና በርካታ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ዉጤታማ ተግባራትን እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከዚህን በፊት ምንም ዓይነት ምርጥ ዘር…

Read More

የሰላማችን ፈተናዎች እና የታሪክ ጠባሳዎች፦ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማብራሪያ

ኢትዮጵያ በዘላቂ ሰላም እንዳትኖር እንቅፋት የሆኑባትን መሠረታዊ ምክንያቶች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በምክር ቤት ባደረጉት ንግግር በዝርዝር አብራርተዋል። እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለፃ፣ ለሰላም እጦት ቀዳሚው ምክንያት ልዩነቶችን በኃይል ብቻ የመፍታት ከጥንት ጀምሮ የቆየው የተሳሳተ ልምምድ ነው ብለዋል። ይህ ባህል ለውይይትና ለሰላማዊ መፍትሄዎች ዕድል በመንፈግ ሀገርን በግጭት አዙሪት ውስጥ እንድትቆይ አድርጓታል ነው ያሉት። በሁለተኛ…

Read More

“ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስታዊ ሙስና የለም”፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስታዊ ሙስና የለም ነገር ግን ከአገልግሎት አንጻር የሙስና ተግባር አለ። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሶስት ወራት ብቻ 23 ተቋማትን በማካተት 124 አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሙስናንና ብልሹ አሰራርን ለመቅረፍ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አሁን አንድ ማዕከል ብቻ ነው ያለው ያሉት ጠቅላይ…

Read More

በኃይማኖት ተቋማትና በመንግስት መካከል ያለውን መተማመንና ትብብር በማጠናከር ለሠላም እሴት ግንባታና ለልማት ስራዎች ያላቸውን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ”የመደመር መንግስት እና የሃይማኖት ተቋማት” በሚል መሪ ሃሳብ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን የኃይማኖት መሪዎች ጋር የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ አንድድነት አሸናፊ በእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸው የለውጡ መንግስት ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት በማጠናከር የአካባቢውን ሠላም እና ልማት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። የሃይማኖት ተቋማት…

Read More

የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ከዳር ለማድረስ ህብረ ብሔራዊ አንድነትና ሰላምን ማፅናት ይገባል – ሰላም ሚኒስቴር

የተጀመረውን ሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ከዳር ለማድረስ ህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከርና ሰላምን ማፅናት እንደሚገባ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በፌዴራሊዝም እና በሰላም ማፅናት ጉዳዮች ላይ ለድሬዳዋና ሐረሪ ክልል የፍትህና የፀጥታ ዘርፍ አመራሮች በድሬዳዋ የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል። የሰላም ሚኒስቴር የፌዴራሊዝምና የመንግስታት ግንኙነት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ግርማ ቸሩ በወቅቱ እንዳሉት ሚኒስቴሩ ከክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች ጋር በመቀናጀት ሰላምን በማፅናት…

Read More