Trendings

Getenesh Gebeyehu

የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የባለሙያዎችን ክህሎት በስልጠና መገንባት ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከክልሉ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ (FSRP) ፕሮግራም ጋር በመተባበር የበጋ መስኖ ስንዴ አመራረት ፓኬጅ ላይ ከዞንና ከወረዳ ለተወጣጡ ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ክንፉ ስልጠናውን ባስጀመሩበት ወቅት፣ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የባለሙያዎችን ክህሎት በስልጠና መገንባት ወሳኝ መሆኑ ተናግረዋል፡፡…

Read More

የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በጭዳ ከተማ የአቅሜ ደካማ መኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመረ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በኮንታ ዞን በምትገኘው ጭዳ ከተማ፣ አቅመ ደካማና ጠያቂ ለሌላቸው እናት የመኖሪያ ቤት ግንባታ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ። ይህ የክረምት ወራት የበጎ አድራጎት ሥራ የክልሉ መንግሥት አቅመ ደካሞችን ለመደገፍ የያዘው ሰፊ መርኃ ግብር አካል መሆኑ ተገልጿል። የቤቱ ግንባታ የተጀመረላቸው ወ/ሮ በየነች መኮንን፣ በከተማው ውስጥ በችግርና ያለረዳት በደሳሳ…

Read More

ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘው አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር ይፋ ሆነ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘውን አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር ይፋ አድርጓል። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ይህንኑ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፣ ሚኒስቴሩ አዲስ የተሽከርካሪዎች የመለያ ቁጥር ሰሌዳ ዓይነቶች እና ምልክቶች መወሰኛ እና የአገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 1050/2017 ማዘጋጀቱን እና በዚሁ መሠረትም የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር በአዲስ እንደሚተካ ገልጸዋል። በሥራ ላይ…

Read More

‎የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞ ለማስጠበቅ እና ሀገራዊ ግብ እንዲሳካ የመንግሥት ሠራተኞች ሚናውን ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ።asx

በምዕራብ ኦሞ ዞን “ብሄራዊ ጥቅሞችና ጂኦስትራቴጂክ ቁመና” በሚል መሪ ቃል ለዞን አጠቃላይ መንግስት ሠራተኞች የስልጠና መድረክ ውይይት ተካሄደ ። መድረኩን በንግግር ያስጀመሩ የምዕራብ ኦሞ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ በድሉ መዓዛ እንደገለፁት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞ ለማስጠበቅ እና ሀገራዊ ግብ እንዲሳካ የመንግሥት ሠራተኞች ላቅ ያለ ሚና መወጣት እንዳለበት ነው የተገለጸው ። አቶ በድሉ አክለው እንደሀገር በርካታ…

Read More

“የታደሰ ጂኦ- እስትራቴጂካዊ ቁመና በሁሉም ኢትዮጵያዊያን የጋራ ትጋት” በሚል መሪ ቃል ለዞን ማዕከል አጠቃላይ የመንግስት ሠራተኞች ስልጠና እየተሰጠ ነው።

በሀገራችን ብሔራዊ ጥቅም በዘላቂነት እንዲረጋገጥ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በየደረጃው የድርሻውን ሊወጣ እንዲችል የአቅም ግንባታ ስልጠና ወሳኝ መሆኑ ተጠቁሟል። የመንግስት ሠራተኛው አስፈላጊውን እውቀት ጨብጦ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ተገልጿል። የሀገራችን የወደፊት እጣ ፈንታ ለመወሰን፣ የበለፀገች ሀገር ለማስረከብ በየደረጃው የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት ፣ ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ብልፅግና እውን እንዲሆን የበኩላችንን መወጣት እንደሚገባ ተጠቁሟል። ኢኮኖሚያችን እየዳበረ ሲሄድ ተፅዕኖ…

Read More

የታደሰ ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በጋራ ትጋት እንዲረጋገጥ የጋራ መግባባት መፍጠር ወሳኝ ነው፦አቶ አለማየሁ አለሙ

“የታደሰ ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በሁሉም ኢትዮጵያዊያን የጋራ ትጋት” በሚል መሪ ቃል በሸካ ዞን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ አጠቃላይ የዞን ማዕከል መንግስት ሠራተኞች ውይይት በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ነው። የሸካ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ አለሙ እንደገለጹት የመድረኩ ዓላማ ዓለም ዓቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን መሠረት በማድረግ፣ የታደሰ ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በሁሉም ኢትዮጵያዊያን የጋራ ትጋት እንዲረጋገጥ…

Read More

በካፋ ዞን “የታደሰ ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በሁሉም ኢትዮጵያዊያን ትጋት”በሚል መሪ ቃል ለዞን ማዕከል የመንግስት ሰራተኞች ሥልጠና እየተሰጠ ነው

በዚህ ወቅት ተገኝቶ የማስጀመሪያ መልዕክት ያስተላለፉት የካፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ እንዳሉት ሀገራዊ ጥቅም ከሚያስገኙ ጉዳዮች ዙሪያ ሁሉም ዜጋ የጋራ አረዳድ ሊኖረው ይገባል አቶ ብለዋል። የታደሠ ጂኦ-ስትራቴጂካዊ ቁመናና የመላው ኢትዮጵያዊያን ትጋት አስፈላጊነት ላይ ትኩረት ያደረገ ሥልጠና ለካፋ ዞን ማዕከልአጠቃላይ የመንግስት ሰራተኞች እየተሰጠ ነው። የካፋ ዞን የብልጽግና ፓርቲ…

Read More

ምግብና ሥርዓተ-ምግብን በማሻሻል የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።ADSCD

‎ ‎በክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ከምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር ለእንስሳት እርባታ ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ነው። ‎ ‎በስልጠናው መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታመነ በቀለ ባለፉት አራት አመታት በሌማት ትሩፋት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት የተሻለ መነቃቃት የታየባቸው ናቸው ብለዋል።…

Read More