ፕሬዝዳንቱ ለሁለቱ ምክር ቤቶች ያቀረቡት ንግግር የፌደራል መንግስት ዓመታዊ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን ያመላከተ ነው
በፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ለሁለቱ ምክር ቤቶች የቀረበው የመክፈቻ ንግግር የፌደራል መንግሥትን የ2018 ዋና ዋና ሀገራዊ የልማት ዕቅዶችና የትኩረት አቅጣጫዎችን ያመላከተ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ገለጹ። 6ኛው ዙር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የስራ ዘመን አንደኛ መደበኛ ስብሰባ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ለሁለቱ ምክር ቤቶች ያደረጉትን የመክፈቻ ንግግር…
