Trendings

Getenesh Gebeyehu

ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን ሊያካሂድ ነው

​የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መሰለ ከበደ ምክር ቤቱ 3ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በቴፒ ከተማ እንደሚያካሂድ ገልጸዋል። ​ምክር ቤቱ በዓመት ሁለት ጊዜ መደበኛ ጉባኤ እንደሚያካሂድ የገለጹት አቶ መሰለ በሕገ መንግሥቱ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት አስቸኳይ ጉባኤ ስያስፈልግ እንደሚያደርግ አስረድተዋል። ​አቶ መሰለ አክለውም በክልሉ የሚኖሩ ብሔረሰቦች አንድነትና…

Read More

በሰንደቅ ዓላማ ስር ሆነን ሀገራዊ መግባባትና ህብረ ብሄራዊ አንድነትን ማፅናትን ያስፈልጋል፦ አቶ ታከለ ተስፉ

በኮንታ ዞን 18ኛው የሰንደቅዓላማ ቀን በዓል በተለያዩ ሁኔቶች ተከብሯል። የዕለቱን መልዕክት ያስተላለፉት የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ ብሄራዊ የሰንደቅዓላማ ቀን በዓል ሲከበር ለሰንደቅ ዓላማ የሚገባውን ክብር በመስጠት ዜጎች የጋራ ዕሴቶቻቸውን እንዲያጠናክሩና ሀገራዊ አንድነትና መግባባትን ለመፍጠር ያለመ እንደሆነ ገልፀዋል። ሰንደቅ ዓላማ ዜጎች ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅር የሚያሳዩበትና የማንነታቸው መገለጫ ነው ያሉት ዋና አስተዳዳሪው የኢትዮጵያ ሰንደቅ…

Read More

የኢትዮጵያ ሰንደቅዓላማ የአንድነትና የነፃነት መገለጫ ነው፦የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ካሳሁን

​ 18ኛው ብሔራዊ የሰንደቅዓላማ ቀን በዓል በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። “ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል ነው በዓሉ የተከበረው። በበዓሉ መልዕክት ያስተላለፉት የሸካ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ካሳሁን ሠንደቅ ዓላማ በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ልብ የታተመ የሀገራዊ አንድነትና ነፃነት መገለጫ ታላቅ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት አመራሮችና ባለሙያዎች 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን አከበሩ፤ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በተገኙበት “ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጲያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሃሳብ አክብረዋል።

Read More

ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማችን ኢትዮጵያውያን የሀገርን ዳር ድንበር እና ክብሯን ለማሰጠበቅ የደም ዋጋ የከፈሉበት የነፃነት ዓርማችን ነው ፦ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

“ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት ፣ብሔራዊ አንድነታችን፣ሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ”በምል መሪ ቃል ለ18ተኛ ዙር በዞን ማዕከል ታርጫ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፌ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማችን ኢትዮጵያውያን የሀገር ዳር ድንበር እና ክብሩዋን ለማስጠበቅ የደም ዋጋ የተከፈለበት የነፃነት ዓርማችን ነው ብለዋል። አክለውም…

Read More

በበጀት ዓመቱ ከ629 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የአርብቶአደር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክቶች ይከናወናሉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአርብቶአደርና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ፥ ምዕራፍ ሁለት የቆላማ አከባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ የእስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በቆላማ አከባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ምዕራፍ አንድ ማጠቃለያ እና የምዕራፍ ሁለት ትውውቅ ለባለድርሻ አካላት በትናንትናው ዕለት መቅረቡ የሚታወስ ሲሆን በዛሬው እለት በበጀት ዓመቱ ዕቅድ ላይ የእስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት…

Read More

ዜጎች ለሰንደቅ ዓላማ የሚገባውን ክብር በመስጠት የጋራ እሴቶችን ማጠናከር ተገቢ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክርቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ አሳሰቡ

ለ18ኛ ጊዜ ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመይ ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነትና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ በሚል መሪ ቃል በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተከብሯል ። በክልሉ ታርጫ ከተማ የተገኙ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባዔ አቶ ወንድሙ ኩርታ እንደገለፁት ኢትዮጵያ ነፃነቷን ከማስከበር ባለፈ ለሌሎች ነፃነታቸውን ለተነጠቁ የአፍሪካ አገራት ነፃነት ፈንጣቂ አገር በመሆን የድርሻዋን ተወጥታለች። ከዚህ የተነሣ በኢትዮጵያ በጀብዱነትና…

Read More

እንደ ሰንደቅ ዓላማ ያሉ የጋራ እሳቤ የሚያሰርጹ፣አንድነታችን እና አብሮነታችን የሚያስተሳስሩ የጋራ ጉዳዮችን በየጊዜው መዘከር እና ከፍ ማድረግ ይገባናል -ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ( ዶ/ር)

‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔራዊ ሰንደቅዓላማ ቀን በተለያዩ ስነ-ሥርዓቶች በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። በክልሉ የዘንድሮ 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ”ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ህዳሴ!” በሚል መሪ ሀሳብ ተከብሮ ውሏል። በአከባበር ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ ብዙ ብሔር ብሔርሰቦችና ህዝቦች የሚገኙባት ምንም…

Read More

የድሮ አባቶቻችን ደምና የህይወት መስዋዕትነት በመክፈል ጠብቆ ያቆዩልንን ሰንደቅ አላማ የአሁኑ ትውልድ ጠብቆ የማስቀጠል አደራ እንዳለበት ተገለጸ

ዘንድሮ ለ18ኛው ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ በፓናል ውይይት እና በተለያዩ ስነስርአቶች እየተከበረ ነው ቀኑ”ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!”በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረ የሚገኘው። በስንደቅ ዓላማ ቀኑ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ አቶ ግርማ ደፋር አንድ…

Read More