Trendings

Getenesh Gebeyehu

“የታደሰ ጂኦ-ስትራቴጂያዊ ቁመና፣ በሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ትጋት!!” በሚል መሪ ቃል ለታርጫ ማዕከል የመንግሥት ሰራተኞች ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል።

“የታደሰ ጂኦ-ስትራቴጂያዊ ቁመና፣ በሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ትጋት!!” በሚል መሪ ቃል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ለታርጫ ማዕከል የመንግሥት ሰራተኞች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠና መድረክ ለብሔራዊ ጥቅም መረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን ሚና በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ ተብራርቷል። ኢትዮጵያ ሉአላዊነቱንና ጂኦ_ስትራቴጂያዊ ተጠቃሚነቷን በማስጠበቅ፣ ለዜጎች ክብርና ለጋራ ተጠቃሚነት ቅድሚያ ሰጥታ ትሰራለች። የብሔራዊ ጥቅማችንን እንዳናስከብር ከውጪና ከውስጥ ማነቆ የሚሆኑ ጉዳዮችን በተገቢው…

Read More

የታደሰ ጂኦ ስትራቴጂያዊ ቁመና፤በሁሉም ኢትዮዽያዊያን የጋራ ትጋት” በሚል መሪ ሀሳብ በሁሉም የክልሉ መዋቅሮች የፐቭሊክ ሰርቫንት የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው።

መድረኩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊ፣ ሀገራዊ፣ ክልላዊ እና ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ የጋራ አረዳድና ተግባቦት ለመፍጠር ዓላማ ያደረገ ነው። በባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ ድሎችን በማፅናት የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ በሚቻልባቸው ሂደቶችና በቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው። ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡት አኩሪ ድሎች የመጡት ሀገራችን ከውስጥና ከውጭ ያጋጠማትን ፈተናዎች በመንግስት ቆራጥ አቋም፣ በመሪዎቻችን በሳል አመራር ሰጭነት፣…

Read More

የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ሁሉም ዜጋ የሚጠበቅበትን ሊወጣ ይገባል ተባለ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብዝሃ ከተማ በሆነችዉ ቴፒ ከተማ ለሚገኙ የክልል ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም አስመልክቶ ስልጠና መስጠት ተጀምሯል። ስልጠናዉ በዋናነት ሀገሪቲ ያላት ስትራቴጂካዊ ብሔራዊ ጥቅሞች ምንድናቸዉ ፣ ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ያሉ ዕድሎችና ፈተናዎች ምን ድናቸዉ እንዲሁም የመፍትሔ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል። የሀገራችን ሲቪል ሰርቫንቱና እያንዳንዱ ዜጋ መወጣት ስላለበት ኃላፊነትና ከተለያዩ…

Read More

በክልሉ የኤች.አይ.ቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር የተሰሩ አመርቂ ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖር የባለድርሻ አካላት ርብርብ እንደሚሻ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬትጨየ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ አፈጻጸምና እና የ2018:ዓ/ም 1ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ በሚዛን አማን እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኃይሌ ዘውዴ ክልሉ አዲስ ከመሆኑ አንጻር ተቋሙን የሰው ኃይልን ከማሟላትና አቅምን ከመገንባት ብዙ ተግባራት…

Read More

በትናንትናው እለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ሰባተኛው ታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና ሥነሥርዓት ተካሂዷል።

በ2010 ዓመተ ምህረት በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተጀመረው ይኽ ሥነሥርዓት የዜግነት የግብር ግዴታቸውን በወቅቱ እና በታማኝነት የሚፈፅሙ ዜጎችን ለማበረታታት ታቅዶ የሚተገበር ነው። በዘንድሮው መርሃ ግብር 700 ታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጥቷቸዋል። በ2017 ዓመተ ምህረት እንደነበራቸው አስተዋጽኦ መጠን 105 የፕላቲኒየም ደረጃ፣ 245 የወርቅ ደረጃ፣ 350 ደግሞ የብር ደረጃ ተሸላሚ ሆነዋል። የጋራ አስተዋጽኦዋቸው በሥራ ዘመኑ 900.22 ቢሊዮን ብር በግብር…

Read More

የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ለማሳካት ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጎለብቱ ተግባራት ትኩረት ተሰቷቸዋል-አቶ አገኘሁ ተሻገር

የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ለማሳካት ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጎለብቱ ተግባራት ትኩረት እንደተሰጣቸው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ6ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ስብሰባ የመንግስታት ግንኙነት፣ ዴሞክራሲያዊ አንድነትና የሕገ-መንግስት አስተምህሮ ቋሚ ኮሚቴ እንዲሁም የሕገ መንግስትና የፌደራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸምን በማዳመጥ የ2018 ዓ.ም…

Read More

የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጥያቄዎች ሕገ-መንግስታዊና ሕጋዊ አሰራርን በተከተለ አግባብ ምላሽ እንዲያገኙ ይደረጋል

የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጥያቄዎች ሕገ-መንግስታዊና ሕጋዊ አሰራርን በተከተለ አግባብ ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ምላሽ እንዲያገኙ እንደሚደረግ በፌዴሬሽን ምክር ቤት የማንነት፣ የአስተዳደር ወስንና የሰላም ግንባታ ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ6ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ስብሰባ የማንነት፣ አስተዳደር፣ ወስንና ሰላም ግንባታ ቋሚ ኮሚቴ የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃጸም ሪፖርትን…

Read More

ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የትምህርት ዘመን ሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ይፋ አደረገ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የRemedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን አሳውቋል። 1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1…

Read More

ምክር ቤቱ 13 አቤቱታዎች የሕገመንግሥት ትርጉም ያስፈልጋቸዋል ሲል ውሳኔ አሳለፈ

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከቀረቡለት አቤቱታዎች ውስጥ 13ቱ የሕገመንግሥት ትርጉም ያስፈልጋቸዋል ሲል ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ 6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ፣ 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። በጉባኤው የሕገመንግሥት ትርጉምና የውሳኔ አፈፃፀም ክትትል ቋሚ ኮሚቴ መርምሮ ባቀረባቸው የውሳኔ ሃሳቦች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል። በዚህም በምክር ቤቱ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የሕገ መንግሥት ትርጉም ያስፈልጋቸዋል በሚል…

Read More

የእንሰሳት ሀብት ምርታማነትን ለማላቅ የእንስሳት ጤና ኤክስቴንሽን ስርዓት ተዘርግቶ ወደ ተግባር መግባቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከዞንና ወረዳ ለተውጣጡ የእንስሳት ዘርፍ ባለድርሻ አካላት የእንስሳት ጤና ፓኬጅ ስልጠና እና ክልላዊ የእንስሳት ጤና ኤክስቴንሽን ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። የመድረኩ ዋና ዓላማ በሀገር አቀፍ ደረጃ ባለው ነባራዊ ሁኔታ የሚሰጠውን የእንስሳት ጤና አገልግሎት ተደራሽ ከማድረግ አንፃር እና አሁን ባለው ሀገራዊና ክልላዊ ነባራዊ ሁኔታ መነሻ የእንስሳት ጤና…

Read More